Tender Detail

Tender Details

  • Company የሰቆጣ ከተማ አስ/ር ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ሰቆጣ ከተማ : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0334401040
  • Website
  • Deadline18 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-01-19 00:00:00
  • Categories Building Construction , Construction Works

በአማራ ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓም በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ንግድ ጽ/ቤት የገበያ ማእከል የህንጻ ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ማስገንባት ይፈልጋል፡፡


 

ሃገር አቀፍ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በአማራ ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ /ቤት 2018 ዓም በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ንግድ /ቤት የገበያ ማእከል የህንጻ ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ማስገንባት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ማንኛውም ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

  1. ከሚወዳደሩበት ግንባታ ጋር የተዛመደ፣ በዘመኑ የታደሠ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፤
  3. ማንኛውም ተጫራች የተጨማሪ እሴት ታክ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. የሚወዳደሩበት ደረጃ BC ከደረጃ 4/አራት/ እና ከዚያ በላይ GC ከደረጃ 5 /አምስት/ እና ከዚያ በላይ ያላቸው ብቻ
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተ. 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ስነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. የግንባታውን ዓይነትና ቴክኒካልና ፋይናንሻል ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፍኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ያገኙታል፣
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ከግ//አስ/ /የስ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 ማግኘት ይቻላል፣
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት ብር ወይንም የግንባታውን ጠቅላላ ዋጋ 500,000 /አምስት መቶ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ (ሲፒአ)ወይንም ጥሬ ገንዘብ በመሂ 1 ገቢ በማድረግ ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከፋይናሻል የመጫረቻ ፖስታ ጋር ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀን ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት የምትችሉ መሆኑን
  10. የቴክኒካል ወይም ሌሎች የብቃት ማረጋገጫ የመጫረቻ ሰነዱን ለብቻው በአንድ ወጥ በሆነ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡
  11. የፋይናንሻል የመጫረቻ ሰነዱን ለብቻው በአንድ ወጥ በሆነ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ታሽጎ መቅረብ ያለበት ሲሆን የሚያስይዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከፋይናንሻል ሰነድ /ፖስታ/ ጋር በአንድ ላይ በማሸግ በሰ//አስ/////አስ///የስ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 7 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን 31ኛው ቀን ከጠዋቱ 230 እስከ 400 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በዚሁ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በሰ//አስ/////አስ///የስ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 7 ከጠዋቱ 400 ሰእት ታሽጎ ከጠዋቱ 430 ሠአት በግልፅ ይከፈታል፣
  12. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  13. ጨረታው ተከፍቶ አሸናፊ ከሆኑ የጨረታውን ውል ማስከበሪያ ያቀረቡትን የጠቅላላ ዋጋ ድምር 25% በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ በማስያዝ አሸናፊ መሆናቸው ከተገለጸበት ጀምሮ 5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ አሸናፊው የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መውሰድ ይኖርበታል፡፡
  14. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የካለንደር በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በመንግስት ስራ ሰዓት በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ጊዜ ይከፈታል፡፡
  15. በተጫራቾች የሚቀርበው የመጫረቻ ሰነድ ላይ በነጠላ እና ጠቅላላ ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ ተጫራች ውድቅ ይሆናል፡፡
  16. ጠቃላይ በዚህ ጨረታ የሚጫረት ማንኛውም ተጫራች ተሻሽሎ በወጣው በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ በቁጥር በአብክመ //ከቢ/01/02 በቀን 15/09/2014 / የወጣው ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር የተያያዘው የመመዘኛ መስፈርት ውስጥ የሚካተቱ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  17. በአማራ ብሄራዊ መንግስት በወጣው የግዥ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 1/2003 አንቀጽ 20.1 ስር ባሉት ይገመገማል፡፡
  18. ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በሰ//አስ/////አስ///የስ/ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0334401040/41 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

የሰቆጣ ከተማ አስ/ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender