ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር መር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 በጀት አመት በወረዳው ማእከል ሚቄ ከተማ የ1ኛ ደረጃ ት/ቤት 2(ሁለት) ብሎከ የተማሪዎች መማሪያ እና 1(አንድ)ብሎክ የቢሮ አገልግሎት የሚሰጥ ህንጻ በጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ስለፈለገ በዘርፉ ፈቃድ ያለው ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት መስፈርቶችን የሚያሟላ ድርጅት እንዲወዳደር ይጋብዛል፡፡
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ 01
ማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር መር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 በጀት አመት በወረዳው ማእከል ሚቄ ከተማ የ1ኛ ደረጃ ት/ቤት 2(ሁለት) ብሎከ የተማሪዎች መማሪያ እና 1(አንድ)ብሎክ የቢሮ አገልግሎት የሚሰጥ ህንጻ በጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ስለፈለገ በዘርፉ ፈቃድ ያለው ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት መስፈርቶችን የሚያሟላ ድርጅት እንዲወዳደር ይጋብዛል፡፡
መስፈርት፡-
1. በዘርፉ ደረጃ 6(ስድስት) ፈቃድ ያለው እና ፈቃዱን ያደሰ መሆን አለበት
2. የዘመኑ ግብር የከፈለ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ(VAT) ተመዝጋቢ የሆነ
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር / TIN Numeber/ ያለው
4. የአቅራቢነት ምዝገባ በኦንላየን የተመዘገበ
5. የጨረታ ማስከበሪያ የሚውል 300,000/ሶስት መቶ ሺ ብር/Uncondtional(በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ) ሲፒኦ ወይም ቢድቦንድ ማቅረብ የሚችል በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡ በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ከጉራጌ ዞን እኖር ኤነር ምገር ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ከግ/ን/አስ ስራ ሂደት 500( አምስት )መቶ ብር ብቻ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላል፡፡ ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ለተከታታይ ለ15(አስራ አምስት) የስራ ቀናት ብቻ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው ደግሞ ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ15ኛው ቀን ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ዋጋ ሞልተው ኣንድ ቴከኒካል ኦርጂናል እና ፋይናሻል ኦርጂናል እንዲሁም ሁለት ኮፒ በማዘጋጀት በፖስታ በማሸግና በእናት ፖስታ በማድረግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በዚሁ እለት ከቀኑ 8፡00 ታሽጎ 8፡30 ላይይከፈታል፡፡ የጨረታው መከፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ቢያጋጥም በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚሻገር መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-በአፈፃጸማቸው ምክንያት ከከልሉ ግዥ ኤጀንሲ እገዳ ወይም ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መወዳደር አይችሉም፡፡
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፦ እኖር ኤነር መገር ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን የእኖርኤነር መገር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት
