በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በጅማ ዞን የጉማይ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳዉ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2019 E.C የበጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ፣ የኤሌከትሮኒከስ ዕቃዎች፣ ሞተር ሳይከሎች፣ የመኪና ጥገና እና መለዋወጫዎችን፤ ፈርኒቸሮች ፣ ለመስተንግዶ የሚዉል ምግብ፣ ለጭነት የሚያገለግሉ መኪኖች፣ የሞተር እና የመኪና ጎማ፣ የደንብ ልብስ፣ የግንባታ መሳሪያ፤ ለዉሃ ግንባታ የሚያገለግ
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል በጅማ ዞን የጉማይ ወረዳ ገንዘብ/ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤት ለገጠር መንገድ ጽ/ቤት በ 2018 EC የበጀት ዓመት የመንገድ ሥራ ማሽኖችን በግልጽ ጨረታ በእናንተ በኩል ከዚህ በታች በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ ለመንገድ ሥራ የሚውል ማሽኖችን መከራየት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቶች ማሟላት የሚጠበቅባቸው መስፈርቶች።
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በጅማ ዞን የጉማይ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት የጽሕፈት መሳሪያ፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሞተር ሳይክሎች እንዲሁም የጽዳት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ ከዚህ በታች በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በጅማ ዞን የጉማይ ወረዳ ገንዘብ /ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ 2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት የመኪና ጥገና፣ መለዋወጫዎችን፣ ፈርኒቸር፣ ምግብ፣ ለጭነት የተወሰደ የሚያገለግሉ መኪኖች እንዲሁም ጎማ እና የደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።