Tender Detail

Tender Details

  • Company የጂንካ ማረሚያ ተቋም
  • Address ጂንካ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0468759067
  • Website
  • Deadline21 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-21 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Firewood

የጂንካ ማረሚያ ተቋም ለ2017 በጀት ዓ.ም ለህግ ታራሚዎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል በርበሬ ይስት እርድ ፣ አተር ክክ በቆሎ፤ እንጨት (የ(ካሳባ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋሉ፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የጂንካ ማረሚያ ተቋም 2017 በጀት . ለህግ ታራሚዎች ለምግብ አገልግሎት የሚውል በርበሬ ይስት እርድ አተር ክክ በቆሎ፤ እንጨት ((ካሳባ) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋሉ፡፡ ስለሆነም በዚሁ ዘርፍ የተሰማራችሁ ተጫራቾች (ነጋዴዎች) ከዚህ በታች ባወጣው ማስታወቂያ ዝርዝር መስፈርት ቀርባችው መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

የተጫራቾች መስፈርት፡-

  1. በዘርፋ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው (ያላት)
  2. የግብር ከፍይ መለያ ቁጥር ያለውና መረጃውን ማቅረብ የሚችል
  3. የዘመኑን ግብር ስለመከፈሉ ማረጋገጫ የሚያቀርብ
  4. የታደሰ የንግድ ፍቃድ መረጃ ማቅርብ የሚችል
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (50,000) ሃምሳ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ cpo (በጥሬ ገንዘብ) በቅድሚያ ማስያዝ ይጠብቅባቸዋል፡፡
  7. የጨረታ ሰነድ የሚሸጥበት ዋጋ 50 ብር /ሃምሳ ብር/
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገኝበት ቦታ ጂንካ ማረሚያ ተቋም ቢሮ ቁጥር 4
  9. የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የምናካሄደው ጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 /አስራ አምስት/ ቀናት ሲሆን 16 ቀን ከጠዋቱ 200 እስከ 400 ሰዓት በጨረታ ሳጥን ውስጥ የሚገባ ሆኖ 430 ላይ የሚከፈት ይሆናል፡፡ ሆኖም 16 ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
  10. የእቃው ብክብ የሚፈፀምበት ቦታ ጂንካ ማረሚያ ተቋም

ማሳሰቢያ፣

/ ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታውን የመሠረዝ መብ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ስ.ቁ 0468759067

 

የጂንካ ማረሚያ ተቋም

 

Save Tender