የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ለተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ የሚውል ከዚህ በታች የቀረቡትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ሶላር ፓምፕ ለመግዛት የወጣ ጨረታ
ማስታወቂያ ቁጥር 242/17
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ለተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ የሚውል ከዚህ በታች የቀረቡትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የሚታሸግበት ሰዓት |
የሚከፈትበት ሰዓት |
|
1 |
ሰርፌስ ሶላር ፓምፕ ከነገጠማው |
02 |
50,000 ብር |
9፡00 ሰዓት |
9፡05 ሰዓት |
|
2 |
ሰብመርስብል ሶላር ፓምፕ ከነገጠማው |
07 |
በመሆኑም በንግድ ሥራ ዘርፍ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸሁ፤ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባችሁ እና ቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላችሁና የሚያቀርቡ ተጫራቾች በጨረታ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡
- በተጫራቾች የሚቀርባው የጨረታ ማስከበሪያ በሲፒኦ /CPO/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ያስያዙበትን ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/8/2017 ዓ.ም ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ ለሰነዱ በመክፈል ዱራሜ ከተማ በሚገኘው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ/ፕሮፎርማ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 30/08/2017 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት የቴክኒካልና ፋይናንሽያል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፖስታ በማዘጋጀት በቢሮው ግዥና ንብ/አስ/ር ቢሮ ቁጥር 003 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጃው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
- የጨረታ ሳጥን በ30/8/2017ዓ/ም በቀኑ 9:00 ሰዓት ታሽጎ 9:05 ሰዓት ተጫራቾች ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብ/አስ/ር ቢሮ ቁጥር 003 ይከፈታል፡፡
- መ/ቤቱ ለዚህ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለበለጠ መረጃ ፡- 046-5-54-14-61
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ
