Tender Detail

Tender Details

  • Company በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
  • Address ወልቂጤ ከተማ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-3300112
  • Website
  • Deadline15 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-15 00:00:00
  • Categories Furniture

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ ለዞኑ አስተዳደር ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል 1. የተለያየ ፈርኒቸሮች ግዢ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 11/2017

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል የጉራጌ ዞን ///መምሪያ ለዞኑ አስተዳደር /ቤት አገልግሎት የሚውል 1. የተለያየ ፈርኒቸሮች ግዢ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች ሚያሟሉ ተጫራቾ በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።

  1. በዘመኑ የታደሰ ጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸው፣
  4. የአቅራቢነት የምዝገባ የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  5. የግዢው መጠን ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  6. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 - 5 የተጠቀሰውንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  7. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዕቃ ዓይነት፣ የአምራቹን ስም፣ የተመረተበትን . በዝርዝር ከዋናው ጋር መያያዝ አለበት።
  8. ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ናሙና ሲጠየቅ ማቅረብ አለበት፤
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 /ሃምሳ ብር/ በባንክ በተመሰከረለት CPO ወይም ቢድ ቦንድ ከሆነ 60 እና ከዚያ በላይ ቀናት የሚቆይ ማስያዝ አለባቸው
  10. ተጫራ ለተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በጉ///////ቤት በመፈል ሰነዱን ከጉራጌ ዞን ///መምሪያ ግዥ ንብ/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 18 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  11. ማንኛውም ተጫራች ዕቃውን ጉራጌ ዞን ///መምሪያ ወልቂጤ ከተማ ድረስ ለማቅረብ የሚያስችል ዋጋ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ ኦሪጅናልና ኮፒ በማለት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በጥንቃቄ ታሽጐ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ቀናት ጉራጌ ዞን ///መምሪያ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ቀኑ 1130 ድረስ ማስገባት አለባቸው።
  12. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት የጨረታ ሰነዱ ታሽጐ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ ///አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 18 በይፋ ይከፈታል።
  13. /ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  14. ለበለጠ መረጃ /ቤቱ ድረስ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 011330012 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡- አሸናፊዎች ላቀረቡት እቃዎች የእጅ በእጅ ደረሰኝ ተጠቃሚ ከሆኑ ከገቢዎች የማረጋገጫ ደብዳቤ ማምጣት ይኖርባቸዋል። እንዲሁም ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ የምታቀርቡ 60 ቀንና ከዚያ በላይ መሆን እንዳለበት እንገልፃለን።

 

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጉራጌ ዞን ///መምሪያ

 

Save Tender