የሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ አጠቃላይ ሆስፒታል ለ2018 የበጀት ዓመት ለኩዩ አጠቃላይ ሆስፒታል ተኝቶ ለሚታከሙ ታማሚዎች ምግብ ለማቅረብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማቅረብ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ አጠቃላይ ሆስፒታል ለ2018 የበጀት ዓመት ለኩዩ አጠቃላይ ሆስፒታል ተኝቶ ለሚታከሙ ታማሚዎች ምግብ ለማቅረብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማቅረብ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ፡፡
ሀ. የተወዳዳሪዎች መመሪያ
ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ እና 2017/2018 የታደሰ ንግድ ፍቃድ መስረጃ የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የምግብ አቅርቦት የተመዘገበ ንግድ ፍቃድ ማስረጃ እና የምስክር ወረቀት ማስረጃ ከመወዳደሪያ ሀሳብ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው።
- ማንኛውም ተወዳዳሪ በዚህ ፍቃድ ያለውና ግብር ከፍሎ ፍቃድ ያደሰበት ና TOT/VAT ተመዝጋቢ መሆኑን መስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- ተወዳዳሪዎች የጨረታውን መወዳደሪያ ሰነድ በታሸገ ፖስታ በ02/10/2017 ዓ.ም እስከ 23/10/2017 ዓ.ም ድረስ በማንኛውም ቀን (every day) ማቅረብ የሚችሉ፣ ጨረታው በ23/10/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 04:30 ሰአት ላይ ይታሸጋል (ይዘጋል)፡፡
- ጨረታው የሚከፈተው በ23/10/2017 ዓ.ም ጠዋቱ 05:00 ሰዓት ይሆናል፡፡
- ተወዳዳሪዎች የመወዳደሪያ ሂሳብ በተጠቀሰው specification ወይም የምግብ አቅርቦት የገበያውን ሁኔታ ያማከለ መሆን አለበት፡፡
- ተወዳዳሪዎች ተወዳድረው በድምር ያሸነፋቸውን የምግብ አይነት ዝርዝሮች በታዘዙት መሰረት ባቀረቡት ሚኖ መሰረት ማቅረብ ይኖረባቸዋል፡፡
- የጨረታው ሰነድ 02/10/2017 ዓ.ም እስከ 23/10/2017 ዓ.ም ድረስ ከኩዩ አጠቃላይ ሆስፒታል ፋይናንስና ግዥ ቁ.1 ተገኝቶ በ 500 ብር የማይመለስ መግዛት ይቻላል፡፡
- ተወዳዳሪዎች ካሸነፉ በቂ እና ፅዳት ያለቸውን የማዕድ ቤት ዕቃዎች ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በውሉ መሰረት ይፈፀማል፡፡
- አሸናፊው ድርጅቶች የሚወሰነው በተናጠል ባቀረበው ዋጋ ሳይሆን በድምር ውጤት ባሸነፈው መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡
- ሰነዱ ስርዝ ድልዝ የሌለው መሆን ይኖርበታል፡፡
- ከንግድ ፍቃድ ጋር ተመሳሳይ የሆነ የክብ ማሕተም ዋጋ ማቅረብያው እና በታሸገ ፖስታ ላይ ሊደረግ ይገባል፡፡
- አንድ ድርጅት ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ አይቻልም፡፡
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኛ ጨረታውን በግማሽ ወይንም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።
- ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበርያ በባንክ የተረጋገጠ CPO 20,000 ብር ወይም ካሽ ማስያዝ አለባቸው።
- የጨረታው የመወዳደርያ ሀሳብ ኦረጅናል እና አንድ ፎቶ ኮፒ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይቀርባል፡፡
የመ/ቤቱ ስም እና አድራሻ
ስልክ ቁጥር፦ 0111310361/0910793896
በሰሜን ሸዋ ዞን ኩዩ አጠቃላይ ሆስፒታል
