Tender Detail

Tender Details

  • Company Audit Service Corporation (የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን)
  • Address ካዛንቺስ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 553 79 27
  • Websitehttps://asc.com.et/
  • Deadline02 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-07-03 00:00:00
  • Categories Wood And Wood Working , Furniture , Aluminium Supply and Work

መ/ቤታችን የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን በእድሳት ምክንያት ንቃይ የእንጨት በሮች ፣ ንቃይ የመፀዳጃ ቤት በሮች ፣ የእጅ መታጠቢያ ሲንኮች ፣ አሉሙኒየም በርና መስኮት ፣ ጠረጴዛዎች ፣ የወለል እምነበረድ እና የመሳሰሉት ለሽያጭ በድጋሚ በጨረታ ያቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

/ቤታችን የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን በእድሳት ንያት የእንጨት በሮች ንቃይ የመፀዳጃ ቤት በሮች የእጅ መታጠቢያ ሲንኮች አሉሙኒየም በርና መስኮት ጠረጴዛዎች የወለል እምነበረድ እና የመሳሰሉት ለሽያጭ በድጋሚ በጨረታ ያቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡

  1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው፣
  3. የቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  4. የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) Audit Service Corporation ስም በሲፒኦ ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ብር 50 (ሃምሳ ብር) የማይመለስ በመፈል ቢሮ ቁጥር 710 በመቅረብ በኮርፖሬሽኑ የስራ ቀን እና ሰዓት (ቅዳሜና እሁድን ሳይጨምር) ጠዋት 230 እስከ 630 ከሰዓት በኋላ 800 እስከ 1100 ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ፍት ሆኖ የሚቆይ እና ጨረታው 11ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 400 ሰዓት ታሽጎ 500 ሰዓት ላይ በኮርፖሬሽኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የዕረፍት ቀን ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
  8. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመቀበልም ሆነ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ተጫራቾች በአካል በመቅረብ የሚሸጠውን ንብረቶች በመመልከት የጨረታ ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለመሳተፍ ከላይ የተመለከቱትንና ሌሎች ማስረጃዎች በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

የኮርፖሬሽኑ አድራሻ ቂርቆስ / ካዛንችስ ከኦዳ ህንፃ (ሲንቄ ባን) ፊት ለፊት ወይም ከአይል ሊቢያ ነዳጅ ማደያ ፊት ለፊት ይገኛል፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልከ ቁጥር 0913601006 ወይም 0913166504 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን

 

Save Tender