Tender Detail

Tender Details

  • Company ሲዳማ ኤልቶ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ኃ.የተ
  • Address ሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ፊት ለፊት : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-47-04
  • Website
  • Deadline30 Jun 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-06-30 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Merchandise

ሲዳማ ኤልቶ የገ/ኅ/ሥራ ዩኒየን በ2016/17 ምርት ዘመን ያሰባሰበውን 11000 ኩንታል የምግብ በቆሎ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ሲዳማ ኤልቶ የገ//ሥራ ዩኒየን 2016/17 ምርት ዘመን ያሰባሰበውን 11000 ኩንታል የምግብ በቆሎ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች -

  1. ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 ቀናት ውስጥ መግዛት ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ በመሙላት 8ኛው ቀን ከቀኑ 4-6 ሰዓት ባለው ጊዜ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ/ ሲፒኦ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  5. ጨረታው ተጫራቾች / ህጋዊ ወኪሎቻቸው / በተገኙበት 8ኛው ቀን ከቀኑ 830 ላይ የሚከፈት ይሆናል።
  6. ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማሳሰቢያ፡- የበለጠ መረጃ ለማግኘት /ቤት ድረስ በአካል መቅረብ ይችላሉ።

አድራሻ፡- ሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ /ቤት ፊት ለፊት

 

ሲዳማ ኤልቶ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ኃ.የተ

 

Save Tender