Tender Detail

Tender Details

  • Company የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ደሴ ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 033-111-7763
  • Website
  • Deadline09 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-07-10 00:00:00
  • Categories Veterinary Equipment And Supplies , Pharmaceutical Products

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለደሴ ዙሪያ ወረዳ እንሰሳት እና አሳ ሃብት ልማት ጽ/ቤት ለቀበሌ እንስሳት ክሊኒኮች ለእንሰሳት ህክምና አገልግሎት የሚውል መድሀኒት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር //ዝና ግዥ /114/2017

 

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ////ቤት ለደሴ ዙሪያ ወረዳ እንሰሳት እና አሳ ሃብት ልማት /ቤት ለቀበሌ እንስሳት ክሊኒኮች ለእንሰሳት ህክምና አገልግሎት የሚውል መድሀኒት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚህ መሰረት

  1. በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል
  2. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ያላቸው
  4. የግዥ መጠኑ 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቫት ከፋይ መሆን አለባቸው።
  6. የዘመኑን ግብር የከፈሉ።
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከተራቁጥር 1 እስከ 6 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከጨረታው ሰነድ ጋር አይይዘው ማቅረብ አለባቸው።
  8. የጨረታው ሰነድ ከደሴ //ገንዘብ /ቤት የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) ለእያንዳንዱ ሰነድ በመክፈል መግዛት ይኖርባቸዋል።
  9. ጨረታው 8/10 /2017 . እስከ 2/11/2017 . በአየር ላይ ይውላል።
  10. ጨረታው 3/11/2017 . 330 ታሽጎ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል።
  11. ተጫራቾች ኦርጅናል መድሀኒት መሙላትና ያሸነፉበትን መድሀኒት በባለሙያ ማስፈተሽ አለባቸው።
  12. የሚገዙ መድሀኒቶች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል።
  13. ማንኛውም ተጫራች በሰነዱ ላይ ሲሞሉ ከእያንዳንዱ የመድሀኒት ዋጋ ላይ ቫትን ጨምሮ መሙላት አለባቸው።
  14. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚያቀርቡት መድሀኒት ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው ተጫራቾች በጥሬ ገንዘብ ሲያሲዙ በጽ/ቤቱ የገቢ ደረሰኝ ቆርጦ ኮፒውን ከኦርጅናል ሰነዱ ጋር መታሸግ አለበት።
  15. ተሸናፊ ተጫራቾች በመመሪያው መሰረት ያስያዙት 2% .. ከአምስት ቀን በኋላ ይመለስላቸዋል።
  16. አሸናፊው አካል የሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ የሚያሲዝ ይሆናል።
  17. አሸናፊ ተጫራች ያሸነፉባቸውን መድሀኒት በራሱ ወጪ ለሴክተሩ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት።
  18. በጨረታው ላይ የሚሳተፉ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና ቅጅ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማሸግ እስከ 3/11 /2017 . ደሴ///ግዥ ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ 330 ሰዓት ድረስ እንድያስገቡ እየገለፅን ጨረታው የሚከፈተው በዚሁ እለት ከቀኑ 400 ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን።
  19. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ደሴ///ግዥ ቢሮ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-111-77-63 በመደወል ማግኘት ይችላሉ።
  20. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  21. እያንዳንዳቸዉ መድሀኒት የጊዜ ቆይታ ሁለት አመትና ከዚያ በላይ መሆን አለበት።

ማሳሰቢያ፡- አሸናፊው ድርጅት ተጫራች ኦርጅናል መድሀኒት የማቅረብ ግደታ አለባቸው።

የጨረታ መክፈቻዉ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለዉ የስራ ቀን ይተላለፋል።

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ////ቤት

ስልክ 033 111 77 63 ይደውሉ።

 

የደሴ ዙሪያ ወረዳ ////ቤት

 

Save Tender