Tender Detail

Tender Details

  • Company Hibir Construction Corporation (ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን)
  • Address ባህር ዳር ከተማ አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ዋና መ/ቤት ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058-320-35-76
  • Websitehttps://arwe.et/
  • Deadline14 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-07-14 00:00:00
  • Categories System Supply And Installation

ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለጸውን GPS ግዥ አቅራቢ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

GPS ግዥ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ኅብኮ 23/2017

 

ኮርፖሬሽናችን ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለጸውን GPS ግዥ አቅራቢ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

 

.

የሚገዛው ዕቃ አይነት

መለኪያ

ብዛት

GPS የሚፈለግበት ፕሮጀክት

ምርመራ

1

GPS

በቁጥር

3

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች

 

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለፁትን የጨረታ መወዳደሪያ መስፈርቶችን የሚያሟላ ማንኛውም አቅራቢ ድርጅት በጨረታው መወዳደር ይችላል፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የተ. ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ቁጥር እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው፣ የግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚገልጽ የግብር ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚውል ሲፒ. ወይም ያለቅድመ ሁኔታ እንደተጠየቀ የሚከፈል በኮርፖሬሽናችን ስም የተሰራ የባንክ ጋራንቲ የተ..ታክስን ጨምሮ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር ብቻ) ማስያዝ አለባቸው፡፡
  3. ኮርፖሬሽናችን አሸናፊውን ተጫራች ድርጅት በሚመርጥበት ጊዜ የሚገዛውን GPS መጠን እንደ አስፈላጊነቱ እስከ 50% ሊቀንስ ወይም ሊጨምር ይችላል፡፡
  4. ተጫራቾች ከላይ በሰንጠረዥ ለተገለጸው GPS አቅርቦት ቴክኒካል ኦርጅናል እና ኮፒ ለብቻ እንዲሁም የዋጋ መሙያ ፋይናንሽያል ሰነድ ቅጅ እና ዋና ለየብቻ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያን በፖስታ በማሸግ ማያያዝ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ነዳቸውን ባሕር ዳር ከተማ ከሚገኘው ዋና /ቤታችን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ግዥ ኬዝ ቲም ቢሮ በመቅረብ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  6. ጨረታው 15ኛው ቀን ከቀኑ 9:00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 9:10 ይከፈታል። ነገር ግን የመክፈቻ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ከኮርፖሬሽናችን ገንዘብ ያዥ ቢሮ ቁጥር 23 ቀርበው መግዛት ይችላሉ፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  9. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-220-45-79 መደወል ይችላሉ።

 

ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

/ዳር

 

Save Tender