Tender Detail

Tender Details

  • Company Adama Hospital Medical College (የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ)
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0228123956
  • Website
  • Deadline17 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-07-18 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Sewerage , Electronics Materials , Merchandise

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2018 የበጀት ዓመት ከዚህ በታች በዝርዝር የተቀመጡትን ነገሮች ለመግዛት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 2018 የበጀት ዓመት:-

  1. የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ/ሥራ ለሁለተኛ ጊዜ ማሰራት
  2. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሁለተኛ ጊዜ እና
  3. የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች ለሶስተኛ ጊዜ በመግዛት በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል። በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ
  • 2017 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ
  • ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል
  • በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት /ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • ተጫራቾች ያሸነፋበትን ዕቃ ግዥ /ቤት ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል፡፡
  • ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ለየ ብቻ በተለያየ ፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ስርዝ ድልዝ ያለው፤ የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይነት የለውም፡፡
  • ጨረታውን ካሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10% ማስያዝ የሚችል፡፡
  • ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ፍል ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ እያንዳንዱ ጨረታ 200 /ሁለት መቶ/ ብር በመፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው
  • የተለያዩ የምግብ ሸቀጣ ሸቀጦች ጨረታው የሚከፈተው 11/111/2017 ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጨረታው የሚከፈተው 15/11/2017 ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ/ሥራ ጨረታው የሚከፈተው 15/11/2017 ከቀኑ 930 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  • ተጫራቾች የሚሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት፡፡
  • ጨረታው ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ጨረታ 10,000 (አስር ሺህ) ብር CBE CBO እና Sinqe" ባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡

/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

በተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956 ደውለው መረዳት ይችላሉ

 

አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

 

Save Tender