Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Agricultural Cooperatives Federation (የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተ)
  • Address ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል ቤ/ክ ጎን OACF ህንፃ 6ኛ ፎቅ ዋና ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 12 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ , Phone: 0910645442
  • Websitehttps://www.oromiacooperativefederation.org/
  • Deadline13 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-08-13 00:00:00
  • Categories Generators

የኦሮሚያ የግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባለ 50 ኪሎዋት እና ባለ 100 ኪሎዋት ጀኔሬተር ግዥ በሰነድ ላይ ባለው መስፈርት መሰረት በዘርፉ ላይ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኦሮሚያ የግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባለ 50 ኪሎዋት እና ባለ 100 ኪሎዋት ጀኔሬተር ግዥ በሰነድ ላይ ባለው መስፈርት ረት በዘርፉ ላይ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት የጨረታ ሰነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፤

  1. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከኦሮሚያ የግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን ይህ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ተከታታይ ቀናት ብቻ መውሰድ ይቻላል።
  2. ተጫራቾች በዚህ የንግድ ዘርፍ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ ቲን፣ ቫት፣ የንግድ ምዝገባ እና ሰነድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ 90 ቀን ዋስትና ያለው ቢድ ቦንድ፣ ሲፒኦ ከጨረታ መክፈቻ ቀን ጀምሮ የሚቆጠር የዋጋውን 5% (አምስት ፐርሰንት) በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከዶመንት ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት።
  4. ጨረታው የሚገባበት እና የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት
  • ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ 22ኛው ቀን 400 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  • ጨረታው በዚሁ እለት 400 የሚዘጋ ሲሆን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ዕለት 430 ይከፈታል፡፡
  • የጨረታ ፈቻው ቀን የዕረፍት ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈት ይሆናል።
  1. የጨረታው መስፈርቶችን መሉ ለሙሉ ላሟሉ ተጫራቾች ያቀረቡት ዋጋ ታይቶ አሸናፊው ተጫራች ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ይሆናል።
  • ከላይ የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች በሙሉ አሟልተው የማያቀርቡ ተጫራቾች ከጨረታው የሚሰረዙ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- አዲስ አበባ ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል / ጎን OACF ሕንፃ 6 ፎቅ ዋና /ቤት ቢሮ ቁጥር 12

ስልክ:- 0910645442

 

የኦሮሚያ የግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌዴሬሽን

 

Save Tender