Tender Detail

Tender Details

  • Company ተስፋ ብርሃን ሕፃናትና ቤተሰብ ልማት ድርጅት
  • Address ደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጣይቱ ክፍለ ከተማ ቀይት ቀበሌ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-656-0249
  • Website
  • Deadline20 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-08-20 00:00:00
  • Categories Veterinary Equipment And Supplies , Health Care, Medical Industry Materials And Machinery

ተስፋ ብርሃን ህፃናትና ቤተሰብ ልማት ድርጅት ከኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደሮች በኢትዮጵያ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ኮን ግዳን ወረዳ ለሚገኙና የምግብ እጥረት ለታየባቸው ሕፃናት፣ ነፍሰጡርና አጥቢ እናቶች በድጋፍ መልክ የሚሰጥ ምግብ ነክ ግብአቶችን እንዲሁም በግዳን ወረዳ ለሚገኙ 4 የእንሰሳት ጤና ክሊኒኮች በድጋፍ መልክ የሚሰጥ የእንሰሳት መድሃኒትና የሕክምና ዕቃዎች በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶች/ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

3 ጊዜ የወጣ የምግብ ነክ ግብአቶች፣ የእንሰሳት መድሃኒትና የሕክምና ዕቃዎች ግዥ ጨረታ

 

ተስፋ ብርሃን ህፃናትና ቤተሰብ ልማት ድርጅት ኤስ ኤስ የህፃናት መንደሮች በኢትዮጵያ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ኮን ግዳን ወረዳ ለሚገኙና የምግብ እጥረት ለታየባቸ ሕፃናት፣ ነፍሰጡርና አጥቢ እናቶች በድጋፍ መልክ የሚሰጥ ምግብ ነክ ግብአቶችን እንዲሁም በግዳን ወረዳ ለሚገኙ 4 የእንሰሳት ጤና ክሊኒኮች በድጋፍ መልክ የሚሰጥ የእንሰሳት መድሃኒትና የሕክምና ዕቃዎች በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶች/ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

በመሆኑም በዘርፎቹ የተሠማራችሁና በጨረታ መሳተፍ የምትፈል

  • በበጀት ዓመቱ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸሁ፣
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ቲን ቁጥር ስርተፍኬት ያላቸሁ፣
  • በምትወዳደሩበት ዘርፍ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ ድርጅቶች/ነጋዴዎች

ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 07 (ሰባት) ቀናት የጨረታ ሠነዱን በብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) ቀይት ከሚገኙ የድርጅቱ ዋና /ቤት በመግዛት ለዚሁ በተዘጋጀ ሣጥን ስጥ የጠቅላላ ዋጋ 1% ከባንክ ሲፒኦ ጋር በፖስታ አሽጎ በማስገባት እንድትወዳደሩ እየጋበዝን ጨረታ 8 ቀን 400 ሠዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 430 ሠዓት የሚከፈት መሆኑን እየገለጽን 8ኛዉ ቀን በካላንደር የሚዘጋ በአል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እናሳቃለን

ማሳሰቢያ፡- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ው።

ተስፋ ብርሃን ሕፃናትና ቤተሰብ ልማት ድርጅት

/ብርሃን ከተማ አስተዳደር

ጣይቱ ክፍለ ከተማ ቀይት ቀበሌ

ለተጨማሪ መረጃ

. 011-656-0249 ወይም

ኢሜል: procurement@tesfab.org

 

Save Tender