Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Forest and Wildlife Enterprise (OFWE) (የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 07 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-122-00-20
  • Websitehttps://www.oromiaforest.et/
  • Deadline01 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-09-01 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Sport Materials And Sportswear

የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ለ2017/18 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሰንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩትን የስፖርት እና የምግብ አቅርቦት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የአትሌቶች የስፖርት ትጥቅ እና የምግብ አቅርቦት ግዥ

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር፣ .... - 02/2018

 

የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት 2017/18 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሰንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩትን የስፖርት እና የምግብ አቅርቦት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

 

ሎት

ዝርዝር መግለጫ

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስከበሪያ

1.

የአትሌቶች የስፖርት ትጥቅ

የተለያየ

የቦርድ አባላትን አካቶ 54 ሰው

100,00.00

2.

የአትሌቶች የምግብ አቅርቦት

ቁጥር

እስከ 46 ለሚደርሱ አትሌቶች

50,000.00

 

በዚሁ መሠረት ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉና በዘርፉ የተሰማሩትን ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በጨረታው ላይ በሙሉም ሆነ በከፈል እንዲሳተፉ /ቤቱ ይጋብዛል።

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸውና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ በጨረታ ላይ መሳተፍ ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል፣ አዲስ አበባ ከተማ ቀበና ኦይል ሊቢያ አጠገብ ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና /ቤት፤ 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 401 በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ተያይዞ በቀረበው የዋጋ ማቅረቢያ ፎርም ላይ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በማየት እያንዳንዱን ዕቃ የሚያቀርብበትን ዋጋ በመሙላት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  4. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 100,00.00 (አንድ መቶ ሺህ) ለሎት1 50,000.00 (ሀምሳ ሺህ) ለሎት 2 ከታወቀ ባንከ በኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ስም ሲፒኦ (CPO) ወይም የባንከ ዋስትና (Bank Guarantee) በማሠራት ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አብሮ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብና ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት የሚጠበቅባቸው ሲሆን፤ ጨረታው ነሐሴ 26 ቀን 2017 / ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚያው ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከታች በተገለጸው አድራሻ ይከፈታል።
  6. ተጫራቾች ጨረታው በሚከፈትበት ዕለት ናሙና ለተጠየቀላቸው ዕቃዎች ናሙና ይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  7. ማንኛውም ተጫራች አንዱ ተማረች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም:
  8. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  9. ለተጨማሪ መረጃ ከታች የተገስጸውን ስልክ ቁጥር በመደወል ወይም በፋክስ በጽሁፍ በመጠየቅ ማብራሪያ ማሣኘት ይችላሉ።

 

አድራሻ:- አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ አራዳ /ከተማ፤ ወረዳ 07

ስልክ . 011 122 0020 / 011 124 0258 ይደውሉ።

 

የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት

 

Save Tender