Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዳማ ከተማ አትሌቲክስ ክለብ
  • Address አዳማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0223311250
  • Website
  • Deadline15 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-09-15 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Catering And Cafeteria Services

የአዳማ ከተማ አትሌቲክስ ክለብ ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓ.ም የምግብ አገልግሎት የሚሰጡ ህጋዊ ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአዳማ ከተማ አትሌቲ ለብ 2018 . በጀት . የምግብ አገልግሎት የሚሰጡ ህጋዊ ተጫራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

ተወዳዳሪዎች ሟሟላት ባቸው መስፈርቶች /የተጫራቾች መመሪያ/:

    1. ማንኛውም ድርጅት ግለሰብ እና በዘርፉ የተሰማሩ ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ህጋዊ እና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው የዘመኑን ግብር የገበረ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
    2. ተጫራ ቫት /vat/ ተመዝጋቢ እና የተጨማሪ እሴት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት፡፡
    3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል አዳማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሲንቄ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 1054551161211 በማስገባት ጨረታው ከወጣቦት የስራ ቀን ጀምሮ አዳማ ከተማ ወጣቶች እና ስፖርት /ቤት መግዛት ይቻላል፡፡
    4. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ለምግብ አቅርቦት 50,000.00 /ሃምሳ / ብር በባንክ ቼክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
    5. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የስራ ቀን የሚቆይ ሆኖ 16ኛው የስራ ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ባይገኙም ጨረታው አይስተጓጎልም ሆኖም 16ኛው ስራ ቀን በዓል ወይም የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
    6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ኒካል እና ፋይናንሻልን በታሸገ ኤንቨሎፕ ኮፒውን እና ኦርጅናሉን በተናጠል በማቅረብ አዳማ ከተማ ወጣቶች እና ስፖርት /ቤት በመቅረብ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ቀን ማስገባት ይችላል፡፡
    7. ለአትሌቲክስ ክለብ በአሰላ ካምፕ 100 አትሌቶች መመገብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
    8. ለአትሌቶች ምግብ በሚዘጋጅበት አዳራሽ ውስጥ ከአልኮል መጠጥ፣ ከተለያዩ ሱስ አስያዥ፤ ዕፆች የራቀ መሆን አለበት፡፡
    9. ተጫራቾች በቂ የማዕድ ቤት እና የምግብ ቁሳቁስ ከበቂ የሰው ሃይል ጋር ያለው መሆን ይጠበቅበታል
    10. ተጫራ 2017 . በዚህ የስራ ዘርፍ ተሰማርተው እየሰሩ ያሉ መሆኑን የሚገልፅ የስራ ልምድ ከንግድ እና ገበያ አገልግሎት /ቤት እና ሲሰሩ ከነበረበት ቦታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
    11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0223311250/0912488327

 

የአ ከተማ አትሌቲክ

 

Save Tender