Tender Detail

Tender Details


ኮርፖሬሽናችን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለጸውን GPS ግዥ አቅራቢ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

GPS ግዥ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ኀብኮን 03/2018 (በድጋሚ የወጣ)

 

ኮርፖሬሽናችን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለጸውን GPS ግዥ አቅራቢ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

 

.

የሚገዛው ዕቃ አይነት

መለኪያ

ብዛት

GPS የሚፈለግበት ፕሮጀክት

ምርመራ

1

GPS

በቁጥር

3

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች

 

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለጹትን የጨረታ መወዳደሪያ መስፈርቶችን የሚያሟላ ማንኛውም አቅራቢ ድርጅት በጨረታው መወዳደር ይችላል።

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የተ. ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ቁጥር እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው፣ የግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚገልጽ የግብር ሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚውል ሲፒኦ ወይም ያለቅድመ ሁኔታ እንደተጠየቀ የሚከፈል በኮርፖሬሽናችን ስም የተሰራ የባን ጋራንቲ የተ.. ታክስን ጨምሮ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር ብቻ) ማስያዝ አለባቸው
  3. ኮርፖሬሽናችን አሸናፊውን ተጫራች ድርጅት በሚመርጥበት ጊዜ የሚገዛውን GPS መጠን እንደ አስፈላጊነቱ እስከ 50% ሊቀንስ ወይም ሊጨምር ይችላል።
  4. ተጫራቾች ከላይ በሰንጠረዥ ለተገለጸው GPS አቅርቦት ቴክኒካል አሪጅናል እና ኮፒ ለብቻ እንዲሁም የዋጋ መሙያ ፋይናንሻል ሰነድ ቅጅ እና ዋና ለየብቻ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያን በፖስታ በማሸግ ማያያዝ አለባቸው
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ባሕር ዳር ከተማ ከሚገኘው ዋና /ቤታችን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ግዥ ኬዝ ቲም ቢሮ በመቅረብ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው
  6. ጨረታው 15ኛው ቀን ከቀኑ 9:00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 9:10 ይከፈታል፡፡ ነገር ግን የመፈቻ ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከኮርፖሬሽናችን ገንዘብ ያዥ ቢሮ ቁጥር 23 ቀርበው መግዛት ይችላሉ፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-220-45-79 መደወል ይችላሉ፡፡

 

ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

 

Save Tender

Sidama Bank invites all interested and eligible bidders by this National Competitive Bid (NCB) for p...

READ MORE
Abay bank would like to invite all interested and eligible bidders to participate on the bid for the...

READ MORE
Ethiopian Shipping and Logistics would like to invite interested and eligible bidders for Purchase o...

READ MORE
Ethiopian Shipping and Logistics Services Enterprise is inviting bids for a three-year Cisco Smartne...

READ MORE