Tender Detail

Tender Details

  • Company ELFORA Agro Industries PLC (ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር)
  • Address ላምበረት በሚገኘው አዲሱ የኤልፎራ ህንጻ ሶስተኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251116461076
  • Websitehttps://www.midrocinvestmentgroup.com/poultry-products/
  • Deadline19 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-09-19 00:00:00
  • Categories Agriculture And Farming , Supply Of Animals

ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በስሩ ለሚገኙ ለኮምቦልቻ እና መልጌ ወንዶ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች እንዲሁም ለደ/ዘይት ቄራ ለእርድ አገልግሎት የሚያስፈልጉ እና ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የሚቀርቡ ወንድ የዳልጋ ከብቶችን በራሳቸው ትራንስፖርት ማቅረብ ከሚችሉ ልምድና ብቃት ያላቸውን አቅራቢዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር EL/LP-03/2025

 

ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ /የተ/የግ/ማኅበር በስሩ ለሚገኙ ለኮምቦልቻ እና መልጌ ወንዶ የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች እንዲሁም ለደ/ዘይት ቄራ ለእርድ አገልግሎት የሚያስፈልጉ እና ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የሚቀርቡ ወንድ የዳልጋ ከብቶችን በራሳቸው ትራንስፖርት ማቅረብ ከሚችሉ ልምድና ብቃት ያላቸውን አቅራቢዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም የቁመና ብደታቸውም ኮምቦልቻ ምግብ ማቀነባበሪያ የሚያስፈልጉ ከብቶች፡-

  • የቁመና ብደታቸው 170-199 . እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 27% ብዛታቸው 3270 በሳምንት 136
  • የቁመና ብደታቸው 200-224 . እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 30% ብዛታቸው 3270 በሳምንት 136
  • የቁመና ብደታቸው 225 ኪግ እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 33% ብዛታቸው 3270 በሳምንት 136 በአጠቃላይ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት 9810 ከብቶችን ለማቅረብ የሚችሉ እና ሙሉ የስጋ ይዘት ያላቸው፣ ያልከሱ በቆዳቸው ላይ ጉዳት (ጠባሳ) የሌላቸው የርክክ ሂደቱ ባለሙያዎች በሚያወጡት መስፈረት መሆን አለባቸው

እንዲሁም ልጌ ወንዶ ምግብ ማቀነባበሪያ የሚያስፈልጉ ከብቶች-

  • የቁመና ከብደታቸው 170-199 . እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 27% ብዛታቸው 785 በሳምንት 32
  • የቁመና ብደታቸው 200-224 ኪግ እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 30% ብዛታቸው 2355 በሳምንት 98
  • የቁመና ክብደታቸው 225 . እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 33% ብዛታቸው 785 በሳምንት 32 በአጠቃላይ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት 3925 ከብቶችን ለማቅረብ የሚችሉ እና ሙሉ የስጋ ይዘት ያላቸው ያልከሱ በቆዳቸው ላይ ጉዳት (ጠባሳ) የሌላቸው የርክክ ሂደቱ ባለሙያዎች በሚያወጡት መስፈርት መሆን አለባቸው

በተጨማሪ ቢሾፍቱ ቄራ የሚያስፈልጉ ከብቶች፡-

  • የቁመና ክብደታቸው 225 . እና በላይ የሆኑና ያልተጣራ የስጋ ምርታቸው 33% ሆኖ 50% ከነአጥንቱ ብዛታቸው 1190 በሳምንት 49 በአጠቃላይ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት 1190 ከብቶችን ለማቅረብ የሚችሉ እና ሙሉ የስጋ ይዘት ያላቸው ያልከሱ በቆዳቸው ላይ ጉዳት (ጠባሳ) የሌላቸው የርክክብ ሂደቱ ባለሙያዎች በሚያወጡት መስፈርት መሆን አለባቸው።

ማሳሰቢያ፡-

  1. ለኮምቦልቻ እና መልጊ ወንዶ ላሉት አቅርቦቶች ወንድ የዳልጋ ከብቶች ሲሆኑ እንዲሁም ሴት የዳልጋ ከብቶች የሚቀርቡ ከሆና በግብርና ሚኒስቴር መመሪያ ቁጥር 13/54/1/11 በቀን 12/02/2014 . መሰረት ብቻ ይሆናል፡፡
  2. ለቢሾፍቱ ቄራ አቅርቦቶች ወንድ የዳልጋ ከብቶች ብቻ ይሆናል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟ አቅራቢ ድርጅቶች መወዳደር የምትችመሆኑን እንገልጻለን፡፡

  • ተጫራ አግባብነት ያለው ንግድ ፍቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው
  • ተጫራቾች የታደ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና ከማህበራት ውጪ ያሉት ተወዳዳሪዎች የተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ተርን ኦቨር ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚመለስ ብር ለእያንዳንዱ ምድብ 500,000 (አምስት መቶ ሺህ) በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ሲፒኦ ወይም የባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ለመልካም ስራ አፈጻጸም ዋስትና ጠቅላላ ካሸነፈው አቅርቦት ፍያ ተመመጣኝ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  • ተጫራቾች በዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ በተዘረዘረው እና በተያያዘው የአቅርቦትና የጥራት መሥፈርት መሠረት ጨረታውን መጫረት ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከሰኞ እስከ ዓርብ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 200 ሰዓት እስከ ቀኑ 1100 ሰዓት እንዲሁም ከጠዋቱ 200 ሰዓት ቅዳሜ እስከ ቀኑ 600 ሰዓት የጨረታ ሰነዱን አዲስ አበባ ላም በረት አካባቢ ከሚገኘው የድርጅቱ አቅርቦት መምሪያ ክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት በመምጣት የማይመለስ 200.00 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ
  • ተጫራቾች ሰነዳቸውን እስከ መስከረም 09 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ታሽጐ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላምበረት በሚገኘው አዲሱ የኤልፎራ ህንጻ ሶስተኛ ፎቅ በሚገኘው ይከፈትና ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይካሄዳል፡፡
  • ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 116461076 /0911867645/251911625992 /0927718699 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።

 

ኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኀበር

 

Save Tender