Tender Detail

Tender Details

  • Company Oromia Agricultural Cooperatives Federation (የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ኃ/የተ)
  • Address ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል ቤ/ክ ጎን OACF ህንፃ 6ኛ ፎቅ ዋና ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 12 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ , Phone: 0910645442
  • Websitehttps://www.oromiacooperativefederation.org/
  • Deadline30 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2025-09-30 00:00:00
  • Categories Soil Fertilization

የኦሮሚያ የግብርና ሕብረት ሥራ ማህበራት ፈዴሬሽን ኃ.የተ በገላን ከተማ ከአቃቂ ኬላ አለፍ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ መጋዘን ውስጥ ያለውን የአገልግሎት ጊዜ ያለፈበትን NPS, NPSB, UREA እና DAP የአፈር ማዳበሪያን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ አፈር ማዳበሪያ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኦሮሚያ የግብርና ሕብረት ሥራ ማህበራት ፈዴሬሽን .የተ በገላን ከተማ ከአቃቂ ኬላ ለፍ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ መጋዘን ውስጥ ያለውን የአገልግሎት ጊዜ ያለፈበትን NPS, NPSB, UREA እና DAP የአፈር ማዳበሪያን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል።

  1. ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የቫት፣ የቲን ቁጥር ሰርተፊኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ መሆን አለበት።
  2. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 1000.00 (እንድ ሺህ ብር) በመክፈል ጨረታ ሰነዱን ከኦሮሚያ ግብርና ህብረት ስራ ማህበራት ፌዴሬሽን .የተ አዲስ አበባ ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል / ጎን OACE ህንፃ 6 ፎቅ ላይ በሚገኘው ///// የግዥ ፍል በመገኘት ይህ ጨረታ ማስታውቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 11 ተከታታይ ቀናት ብቻ ሰነዱን መግዛት ይቻላል።
  3. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ 90 ቀን ዋስትና ያለው ቢድ ቦንድ፣ ሲፒ ከጨረታ ፈቻ ቀን ጀምሮ የሚቆጠር የዋጋውን 5% (አምስት ፐርሰንት) በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከዶክመንት ጋር ተያይዞ መቅረብ አለበት።
  4. የጨረታው አሸናፈ ማሸነፉ በደብዳቤ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከድርጅቱ ጋር ውል በመፈጸም እና የዋጋውን 10% (አስር ፐርሰንት) የጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ እና ገንዘቡን ከፍሎ ንብረቱን ማንሳት አለበት። በተጠቀሰው ቀን ውስጥ ካላነሱ የጨረታው አሸና ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለኦ//// ፈዴሬሽን ገቢ ይሆናል።
  5. ተጫራቾች ሰነዱን ከገዙበት ቀን ጀምሮ ገላን ከተማ በሚገኘው የድርጅቱ መጋዘን በመገኘት ንብረቱን በስራ ሰዓት መመልከት ይችላል።
  6. ጨረታው የሚገባበት እና የሚከፈትበት
  • ተጫራቾች የሚዝዙበትን ዋጋ በመሙላት በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ 12ኛው ቀን እስከ 400 ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  • ጨረታው በዚሁ እለት 400 የሚዘጋ ሲሆን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ዕለት 430 ይከፈታል።
  • የጨረታ መክፈቻው ቀን የዕረፍት ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ተዘግቶ የሚከፈት ይሆናል።
  1. የመወዳደሪያ መስፈርቶችን ሙሉ ለሙሉ ላሟሉ ተጫራቾች ያቀረቡት ዋጋ ታይቶ አሸናፊው ተጫራች የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ይሆናል።
  2. የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ለተሸነፉት ተጫራቾች ከውድድሩ ውጤት በኋላ የሚመለስ ሲሆን ያሸነፈ ተጫራች ግን ንብረቱን በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ ካነሳ ብቻ የሚመለስ ይሆናል።
  • ከላይ የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች በሙሉ አሟልተው የማያቀርቡ ተጫራቾች ከጨረታው የሚሰረዙ መሆኑን እንገልጻለን።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

አድራሻ: አዲስ አበባ ጀሞ ሚካኤል አደባባይ ሚካኤል / ጎን OACF ህንፃ 6 ፎቅ ላይ ይገኛል።

ስልክ ቁጥር 0910645442

 

የኦሮሚያ የግብርና ሕብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን /የተ

Save Tender