Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE (የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911-95-45-37
  • Websitehttps://ethio.post/
  • Deadline22 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-10-22 00:00:00
  • Categories Advertising And Promotion

የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሰውን የፕሮሞሽን ማስታወቂያ ስራ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ግጨ 05/2018 .

 

የኢትዮጵያ ፖስታ ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሰውን የፕሮሞሽን ማስታወቂያ ስራ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡

ሠንጠረዥ 1 የሚፈፀምበት የጨረታ አይነቶች

 

.

ሎት

የጨረታ አይነት

ብዛት

ሰነዱ የሚመለስበት የመጨረሻው ቀን

የመክፈቻ ቀን

1.

 

የፕሮሞሽን ማስታወቂያ ስራ

 

ጥቅምት 12/2018 . ከጠዋቱ 230 እስከ ከቀኑ 600 ሰዓት

ጥቅምት 12/2018 / ከሰዓት 830 ላይ ይከፈታል

 

ስለሆነም፡- በዚህ ጨረታ ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በድርጅቱ ገንዘብ ቤት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል ዋናው /ቤት 2 ፎቅ ግዥ ፍል እየቀረቡ የጨረታ ሠነድ በመውሰድ

  • ለሎት 1 ኒካልና ፋይናንሻል ሰነድ ለየብቻ (በተናጠል) በጨረታ ሠነዱ ላይ በዝርዝር በተገለጸው የስራ ዝርዝር (specification) መሠረት ዋጋ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ እስከ ጥቅምት 12 ቀን 2018 . ከቀኑ 600 ሰዓት ድረስ ሠነዱን ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪም ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ (CPO) 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  • የጨረታው ኤንቨሎፕ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥቅምት 12 ቀን 2018 . ከቀኑ 830 ሰዓት በድርጅቱ የሠራተኞች በብ ይከፈታል።
  • CPO (ሲፒኦ) ሲያሠሩ፡- "የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት" ወይም ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE በማለት ያሰሩ
  • ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

መረጃ ስልክ ቁጥር /09-91-18-75-13/ ደውመጠየቅ ቻላል።

 

የኢትዮጵያ ፖስታ

 

Save Tender