Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
  • Address ሀዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-221-7002
  • Website
  • Deadline23 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-10-23 00:00:00
  • Categories Furniture

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ በመደበኛ በጄት ፈርኒቸር (VIP) ዕቃ ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 05/2018

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ በመደበኛ በጄት ፈርኒቸር (VIP) ዕቃ ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።

ከዚህ በላይ ለተዘረዘሩት በውድድር ለመሣተፍ የሚፈልጉ፡-

1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው::

2. ተጫራቾች ዋጋቸውን የሚገልፀውን ሰነድ በታሸገ ፖስታ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ድረስ ከግ///አስ/ርዳይሬከቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መግዛት አለባቸው።

3. የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 300-600 ድረስ ብቻ ለዚህ አላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 16ኛው ቀን 900 ሰዓት ይከፈታል። ሆኖም 16ኛው ቀን የስራ ቀን በማይሆንበት ጊዜ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ጊዜና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል።

5 የእቃዎች የጠቅላላ ሽያጭ ከብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ )ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢዎች ብቻ መጫረት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

6. የጨረታውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ለየብቻ ፖስታ አሽገው በአንድ እናት ማቅርብ አለባቸው። ጨረታው ቴክኒካልና ፋይናንሻል በአንድ ላይ ይከፈታል።

7. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 90 ቀን ጸንቶ የሚቆይ ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ/ ብር ብቻ በሲፒኦ ወይም አንኮንድሽናል ባንከ ጋራንቲ ማቅረብ አለባቸው።

8. ጨረታው 3 ወራት /90 ቀናት/ ብቻ ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል።

9. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በመከፈል ከግ///አስ/ርዳይሬከቶሬት ቢሮ ማግኘት ይቻላል።

10. ቢሮው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማሣሰቢያሽያጩ ቫትን ጨምሮ ከብር 20,000.00 (ሀያ ሺህ ብር/ በላይ ለሆነው ግዥ 50% - ቀንሰን የምናስቀር መሆኑን እንገልፃለን።ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 046-221-7002/3

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

ሀዋሳ        

Save Tender