በድሬዳዋ አስተዳደር የድልጮራ ለሆስፒታል ለሆስፒታሉ ለ2018 ለሆስፒታሉ የሚውል የጥበቃ አገልግሎት በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ አገልግሎቱን ለመግዛት ህጋዊ ብቁ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ድ/ዳ/ድ/ጮ/ሆ/02/18
በድሬዳዋ አስተዳደር የድልጮራ ለሆስፒታል ለሆስፒታሉ ለ2018 ለሆስፒታሉ የሚውል የጥበቃ አገልግሎት በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ አገልግሎቱን ለመግዛት ህጋዊ ብቁ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት በጨረታው ላይ ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች
- ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- ከፈዴራል ፖሊስ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል።
- በመንግስት ግዢ አቅራቢ የተመዘገቡና የተመዘገበብትን ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
- ተጫራቾች የታክስ መለያ ቁጥር (TIN NO) ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል በድል ጮራ ሆስፒታል ቢሮ ቁጥር 155 በመቅረብ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።
- መስፈርቱን የሚያሟላ ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረለት ቼክ ወይም (CPO) ከጨረታው ኦርጅናል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን በሰም በታሽገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ለዚሁ ተበሎ በተዘጋጀው የጨረታ መቀበያ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- የጨረታ ሰነዱ የሚፈትበት ቀን ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 የስራ ቀናት ከቆየ በኋላ በ16ኛው ቀን ጠዋት 4:00 ሠዓት ተዘግቶ ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሆስፒታሉ ግዢ ፋ/ን/አስ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 155 ይከፈታል።
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በጽሁፍ እንደተገለፀለት አስፈላጊውን የጨረታ ውል ማስከበሪይ በማስያዝ ከሆስፒታሉ ጋር ውል መፈራረም አለበት። ይህ ባይፈፀም የጨረታ አሸናፊነቱን በመሰረዝ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ ይሆናል።
- ተጫራቾች በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን፣ ሙሉ አድራሻቸውን እና ፊርማቸውን እንዲሁም የተሟላ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።
- ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ:- በድሬዳዋ አስተዳደር የድል ጮራ ሆስፒታል
ስልክ ቁጥር፡- 0982540408/0901103211/02-5211156931 ፖስታ ሳጥን ቁጥር 177
በድሬዳዋ አስተዳደር የድል ጮራ ሆስፒታል
