Tender Detail

Tender Details


የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ ልማትና ኮንስትራከሽን መምሪያ በቱላ ክ/ከተማ በሚገኝ ቦታ ላይ ለከተማው አገልግሎት የሚሰጥ ዘመናዊ እና ደረጃውን የጠበቀ ላንድፈል ለማስገንባት Design and Constrution Supervision of a state of the Art sanitary Landfill for Hawassa City Adiministretion የዲዛይን እና የማማከር አገልግሎት ሥራ /Consultancy Service በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ያስፈለገ በመሆኑ በዘርፉ ፈቃድ ካለው አማካሪ ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሀዋሳ ከተማ አስ////መምሪያ በሀዋሳ ከተማ ልማትና ኮንስትራከሽን መምሪያ በቱላ /ከተማ በሚገኝ ቦታ ላይ ለከተማው አገልግሎት የሚሰጥ ዘመናዊ እና ደረጃውን የጠበቀ ላንድፈል ለማስገንባት Design and Constrution Supervision of a state of the Art sanitary Landfill for Hawassa City Adiministretion የዲዛይን እና የማማከር አገልግሎት ሥራ /Consultancy Service 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ያስፈለገ በመሆኑ በዘርፉ ፈቃድ ካለው አማካሪ ድርጅቶች መካከል በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት -

  1. በአማካሪነት ዘርፍ ደረጃ 1 (አንድ) Category-1
  2. በሥራ መስ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉና የዘመኑን ግብር ፈላቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ
  4. የአቅራቢነት ምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፣ በጨረታው እንሳተፍ የታ ሊራንስ ማቅረብ አለበት የብቃት ማረጋገጫ ምስ ወረቀት ማቅረብ አለባቸው
  5. የጨረታ ሰነዱን ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር /ፋይ ኢኮ ልማት መምሪያ) ቢሮ (አዲሱ ከተማ አስተዳደር ህንፃ) 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 54 (ሃምሳ አራት) በመቅረብ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20 /ለሃያ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቀርባችሁ ሰነድ በመፈል 700 (ሰባት መቶ ብር) ወስዶ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ ይችላሉ
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር -200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ /የተመሰከረ / (CPO) ወይም ቢድ ቦንድ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለበት፡፡
  7. ጨረታ ሰነዱ በሰም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቨሎፕ ንድ ኦሪጂናል እና ሁለት ኮፒ (ቴክኒካል እና ፋይናንሻል በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 (አስር) ተከታታይ ናት በፋይ/ኢኮ/ልማ/መምሪያ ቢሮ ቁጥር 54 /ግዢ ኬዝ ቲም/ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥኑ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ጨረታው 11 ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ታሽጐ ተጫራ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሆነ/ባልተገኙበት ከጠዋቱ 400 ሰዓት በቢሮ ቁጥር 54 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን በዓላት ቅዳሜ ወይም እሁድ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚታሸግና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል፡፡ የበዓል ቀን ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡
  9. በጨረታ አከፋፈት ሥነ ሥርዓት የተነበበው ዋጋ እና ባልቲሜቲ ቼክ የሚደረግበት ጊዜ በሁለቱ መካከል 5% /ምስት ፐርሰንት/ በላይ የሆነ በታች ልዩነት ካለ ተጫራቾቹ በቀጥታም ከጨረታ ውጪ ይደረጋል፡፡
  10. ለጨረታ ያስገቡት ዋጋ ከቀረበ የመሐንዲስ ዋጋ ጥናት ጋር ሲነፃፀር ወደ ላይ ከአሥራ አምስት ፐርሰንት (15%) በላይ ከሆነ በቀጥታ ከጨረታ ውጪ ይደረጋል፡፡
  11. ለጨረታ ያስገቡት ዋጋ ከቀረበ የመሐንዲስ ዋጋ ጋር ሲነፃፀር ወደታች ከሃያ እስከ ሰላሳ ፐርሰንት (20% እስከ 30%) በታች ከሆነ በተሰበረው ተብሎ ተይዞ የሚያልፍ ይሆናል፡፡
  12. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ስልክ ቁጥር 046-212 13 34

 

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ

ሀዋሳ

Save Tender