Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN LOTTERY SERVICE (የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት)
  • Address ፒያሳ ጣይቱ ሆቴል አጠገብ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-126-78-16
  • Website
  • Deadline02 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-12-02 00:00:00
  • Categories Road And Bridge Construction

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት በዋናው መስሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘው አስፋልት በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ አሁን ላይ የተጎዳና የተቆፋፈረ በመሆኑ በአዲስ መልክ የአስፋልት ስራውን ለማሰራት ደረጃቸው GC/BC-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ የመንግድ ስራ ተቋራጮችን ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ማስራት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መለያ ቁጥር ኢሎአ/002/2018

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት 2018 በጀት ዓመት በዋናው መስሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘው አስፋልት በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ አሁን ላይ የተጎዳና የተቆፋፈረ በመሆኑ በአዲስ መልክ የአስፋልት ስራውን ለማሰራት ደረጃቸው GC/BC-3 እና ከዚያ በላይ የሆኑ የመንግድ ስራ ተቋራጮችን ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ማስራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች ሁሉ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ህዳር 23 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ስራ የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመከፈጨና በመግዛት መወዳደር ይችላሉ:: ተጫራቾች በጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ያለባቸው ብር 250,000.00 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) በሲ.. /C.P.O/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ጋራንቲ /lrrevocable or Unconditional Bank Guarantee from Recognized Bank of Ethiopia/ ማስያዝ አለባቸው::

ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተገለፁትን የቴከኒካል ሰነዶችን የያዘ አንድ ዋናና አንድ ቅጂ ለየብቻው፣ የፋይናንሻል ሰነድ የያዘ አንድ ዋናና አንድ ቅጂ ለየብቻው እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናውን ብቻው በፖስታ በማሸግ ሁሉንም በአንድ ትልቅ ፖስታ በማድረግ እስከ ህዳር 23 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ብቻ ለዚሁ ስራ

በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ገቢ ማድረግ አለባቸው::

ጨረታው ህዳር 23 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ህዳር 23 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 430 ሰዓት ፒያሳ ጣይቱ ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ዋና /ቤት ይከፈታል። አገልግሎቱ ስለጨረታው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-126-78-16 ደሙሱ መረዳት ይቻላል፡፡

የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት

Save Tender