Tender Detail

Tender Details

  • Company Chemical Industry Corporation Mugher Cement Factory (በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ)
  • Address አዲስ አበባ በቅሎ ቤት አካባቢ ጋራድ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 432-3-8 ከሚገኘው የግዥ መምሪያ ቢሮ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114420688
  • Websitehttp://www.mughercement.com.et/
  • Deadline02 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price575.00
  • opening date2025-12-02 00:00:00
  • Categories Mineral And Natural Resources , Industry And Factory

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብረካ የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል መጠኑ 82,000 (ሰማንያ ሁለት ሺህ) ቶን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የሀገር ውስጥ ጨረታ ቁጥር

ሙሲፋ/03/2018

 

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገ ሲሚንቶ ፋብረካ የሀገር ውስጥ የድንጋይ ከሰል መጠኑ 82,000 (ሰማንያ ሁለት ሺህ) ቶን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በጨረታው የሚሳተፉ ድርጅቶች በዘርፉ የተሰማሩ አምራች ወይም አቅራቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድና የንግድ ምዝገባ ያላቸው አምራች ከሆናችሁ ልል መንግስታት የተሰጠ የማዕድን ማምረት ስራ ፍቃድ ሰርተፊኬት አቅራቢ ከሆኑ የአቅራቢነት ፍቃድ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት እና የታ ከፋይ ተመዝጋቢ የሆኑ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ የድንጋይ ከሰል ምርመራ ውጤት እና ይዞታ መግለጫ ማቅረብ የሚችሉ፣ (አስገዳጅ መስፈርት ሲሆኑ አሟልቶ ያላቀረበ ከጨረታው ይሰረዛል) ስለዚህ የተመቀሱትን ማስረጃዎች፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የተጨማሪ እሴት ስና የታ ከፋይ ምዝገባ ኮፒ በመያዝ ተጫራቾች የማይመልስ ብር 575.00 ከነቫቱ በመፈል የጨረታ ሰነዱን አዲስ አበባ በቅሎ ቤት አካባቢ ጋራድ ቢሮ ቁጥር 432-3-8 ከሚገኘው የግዥ መምሪያ ቢሮ እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 2,000,000.00 (ሁለት ሚሊየን ብር) በኬሚካል ንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብረካ (Chemical Industry Corporation Mugher Cement Factory) ስም ባንክ በተረጋገጠ ቼክ (C.P.O) ወይም በቅድመ ሁኔታ ያልተመሠረተ ባንክ ጋራንቲ ከቴክኒ ዶክመንቶቹ ጋር በማያያዝ ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ስከ ህዳር 23 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 330 ሰዓት ድረስ በሰም በታሸገ ኢንቨሎኘ የጨረታ ሰነዳቸውን አዲስ አበባ በሚገኘው በግዥ መምሪያ ቢሮ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው በዕ ህዳር 23 ቀን 2018 . ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 400 ሰዓት በግዥ መምሪያ ቢሮ ይከፈታል ፋብሪካው ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ

ስልክ 0114420216

ፋክስ 0114420688

አዲስ አበባ

 

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ገር ሲሚንቶ ፋብሪካ

 

Save Tender