Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት
  • Address ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ሲደርሱ ወደ ቀኝ ታጥፎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116 -46-34 81
  • Website
  • Deadline04 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price600.00
  • opening date2025-12-04 00:00:00
  • Categories Maintenance And Repair , Mechanical Work and Materials

ድርጅታችን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ የሳኩራይ ባለ 4 ዩኒት ማሽን የጥገና የአገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ብቃት ያላቸው በዘርፉ የተሰማሩ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሽኑን ማስጠገን ይፈልጋል፡፡


 

የሳኩራይ ባለ 4 ዩኒት ማሽን የጥገና አገልግሎት

ግዥ ግልጽ ጨረታ ቁጥር EMPDE/NCB/10/2018

 

ድርጅታችን የሳኩራይ ባለ 4 ዩኒት ማሽን የጥገና የአገልግሎት ግዥ ለመፈጸም ብቃት ያላቸው በዘርፉ የተሰማሩ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሽኑን ማስጠገን ይፈልጋል፡፡

1.     በዘርፉ ተዛማጅነት ያለው የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፤ የታ ክሊራንስ ደብዳቤ፤ የተ.. ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ ግብር ከፋይ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፍኬት መሆኑን።

2.     ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 600 /ስድስት መቶ ብር/ በመፈል ከትም/መሳሪ/ማም/ማከ/ድርጅት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጠዋት 200 ሰዓት እስከ 630 ሰዓት እንዲሁም 730 ሰዓት እስከ 10:30 ሰዓት ከቢሮ ቁጥር 35 መውሰድ ይችላሉ።

3.     ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በባን ጋራንቲ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

4.     ጨረታው ህዳር 25 ቀን 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚሁ እለት ከቀኑ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል።

5.     ከላይ የተዘረዘሩትንና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን ግዴታዎች የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡

6.     ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ድርጅቱ አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ሲደርሱ ወደ ቀኝ ታጥፎ ይገኛል፡፡

ለበለጠ መረጃ ስል ቁጥር /0116 -46-34 81 መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

 

በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት

Save Tender