በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት የተለያዩ የፈርኒቸር ግብዓቶች እና መገጣጠሚያና ማጠናቀቂያ እቃዎች ግዥ ግልጽ ጨረታ ቁጥር EMPDE/NCB/11/2018 ድርጅታችን ለፈርኒቸር ምርት ሥራ አገልግሎት የሚዉል የተለያዩ የፈርኒቸር ግብዓቶች እና መገጣጠሚያና ማጠናቀቂያ እቃዎች ግዥ ለመፈጸም ብቃት ያላቸው አምራች እና አከፋፋይድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወ
የጨረታ ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት የተለያዩ የፈርኒቸር ግብዓቶች እና መገጣጠሚያና ማጠናቀቂያ እቃዎች ግዥ ግልጽ ጨረታ ቁጥር
EMPDE/NCB/11/2018
ድርጅታችን ለፈርኒቸር ምርት ሥራ አገልግሎት የሚዉል የተለያዩ የፈርኒቸር ግብዓቶች እና መገጣጠሚያና ማጠናቀቂያ እቃዎች ግዥ ለመፈጸም ብቃት ያላቸው አምራች እና አከፋፋይድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
1. በዘርፉ ተዛማጅነት ያለዉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የታከስ ከሊራንስ ደብዳቤ፤ የ(TOT) ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ ግብር ከፋይ ሰርተፊኬት እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው መሆን አለበት ፡፡
2. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 600 /ስድስት መቶ ብር/በመከፈል ከትም/መሳሪ/ማም/ማከ/ ድርጅት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጠዋት 2፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 ሰዓት እንዲሁም ከ7፡30 ሰዓት እስከ 10፡30 ሰዓት ከቢሮ ቁጥር 35 መውሰድ ይችለሉ፡፡
3. ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) በሲፒኦ ወይም በባንክየተረጋገጠ ጋራንቲ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
4. ጨረታው ታህሣሥ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚሁ እለት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ይከፈታል፡፡
5. ከላይ የተዘረዘሩትንና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተመለከቱትን ግደታዎች የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
6. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የድርጅቱ አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደዉ መንገድ ከሆሊ ሲቲ ሴንተር ህንጻ ሲደርሱ ወደ ቀኝ ታጥፎ ይገኛል፡፡
ስበስጠ መረጃ Tel /0116 -46-34 81 መረጃ ማግኘት ይቻላሉ፡፡
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት
