Tender Detail

Tender Details

  • Company NATIONAL VETERINARY INSTITUTE (ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት)
  • Address ቢሾፍቱ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-433-83-39
  • Websitehttps://www.nvi.com.et/
  • Deadline09 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-09 00:00:00
  • Categories Research Consultant , Study And Research And Tools

ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት በ2018 በጀት ዓመት ኢአርፒ (ERP) ሲስተም ጥናት (ማልማት) ለማስጠናት አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።


 

የኢርፒ (ERP) ሲስተም ጥናት (ማልማት) ገልግሎት ግዥ

የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር NV/02/2018

 

ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት 2018 በጀት ዓመት ኢአርፒ (ERP) ሲስተም ጥናት (ማልማት) ለማስጠናት አገልግሎት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል። በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለፀውን መስፈርት የሚያሟሉ ሕጋዊ ድርጅቶች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

  1. በዘርፉ የተሰማሩ ህጋዊ ድርጅቶች የዘመኑን የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና በመንግስት የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ተመዝግበው የምስ ወረቀት ያላቸው የቫት ከፋይ የምስክር ወረቀት ያላቸው ስለመሆናቸው ማረጋገጫ፣ የግብር ከፋይመለያ ቁጥር /TIN ሠርተፍኬት፣በጨረታው መሳተፍ የሚያስችል ሊራንስ የመሳሰሉትን ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  2. የጨረታውን ሰነድ ማስታወቂያው መጀመሪያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ከኢንስቲትዩቱ ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በጨረታ ሰነድ ወይም በራሳቸው ዋጋ ማቅረቢያ ፎርም መሰረት በመሙላት የድርጅታቸውን ማሕተምና ፊርማ በማድረግ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ሲፒኦ /CPO/ ወይም /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላውን 2% በማስያዝ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የኢንስቲትዩቱ ግዥ፤ ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬቶሬት ቢሮ ለዚሁ ሥራ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 200 እስከ 1030 ከሰኞ እስከ ዓርብ በሥራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፡፡
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ህዳር 30 ቀን 2018 . በመ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ 400 (አራት ሰዓት) ተዘግቶ 5:00 (አምስት ሰዓት) ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ባቀረቡት የመወዳደሪያ ዋጋም ሆነ በሌላ የጨረታ ጉዳይ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  6. ንግድ ፍቃድ፤ ቲን ነምበር፤ ሲፒኦ የመሳሰሉት ከፋይናንሺያል ሰነድ ተለያይተው ለየብቻ በፖስታ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ፋይናንሽያልና ኒካል ዶክመንት አንድ ኮፒ እና አንድ ኦሪጅናል ተለያይተው መቅረብ ይኖርባቸዋል
  8. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

አድራሻ:- ቢሾፍቱ ከተማ ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ አለፍ ብሎ ከእንስሳት ሕክምና ፋኩልቲ አጠገብ፣

 

በለጠ መረጃ ማግኘት፡-

011-433-83-39 /09-12-22 99 01 መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ንስቲትዩት

 

Save Tender