ኩባንያችን ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ለቡ አካባቢ ለሚያስገነባዉ አፓርታማዎች ፌዝ 4 (2B+2SB+G+21) ኪችኖችን፣ ሽንት ቤቶች እንዲሁም ለሌሎች የሜካኒካል፣ ቬንትሴሽን ስራዎችን በዘርፍ ወይም በተመሳሳይ ስራ ከተሰማሩ ብቁ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ትራኮን ትሪዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር
የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር ት/ት/ግዥ075/2018
ኩባንያችን ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ለቡ አካባቢ ለሚያስገነባዉ አፓርታማዎች ፌዝ 4 (2B+2SB+G+21) ኪችኖችን፣ ሽንት ቤቶች እንዲሁም ለሌሎች የሜካኒካል፣ ቬንትሌሽን ስራዎችን በዘርፍ ወይም በተመሳሳይ ስራ ከተሰማሩ ብቁ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች በማሟላት እንድትወዳደሩ ደጋብዛል።
- ተጫራቾች በዘርፉ ወደም በተመሳሳይ ዘርፍ የተሰማሩ 2018 ዓ.ም ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.እ.ታ ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያስው ማንኛዉም አገልግሎት አቅራቢ የዋጋ ማቅረቢያ ማቅረብ ይችላል።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላዉን 2% ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታዉን ሰነድ ጀሞ 3 አጫሉ መንገድ አካባቢ በሚገኘዉ ትራኮን ዋና መ/ቤት ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 18, 2018 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል ሰነድ መግዛት ይቻላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ቴክኒካል እና ፋይናሻል ሰነዶቻቸዉን ለየብቻ በታሸገ ፖስታ አስከ ታህሳስ 18, 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታዉ ታህሳስ 18, 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4:00 ሰአት ተዘግቶ ተጫራቾች ወደም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ጀሞ 3 አጫሉ መንገድ አካባቢ በሚገኘዉ ትራኮን ዋና መ/ቤት 4:30 ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሱ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0118722174/0911455448/0929918416/0929040439 ግዥ ክፍል መጠየቅ ይቻላል።
ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር
