የ(supply, Installation, Testing and Commissioning of Upgrading CCTV Camera (@AA Expressway) ግዥ
የጨረታ ማስታወቂያ የሀገር ውስጥ ገልፅ ጨረታ ቁጥር 26/2018
1. የ(supply, Installation, Testing and Commissioning of Upgrading CCTV Camera (@AA Expressway) ግዥ
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፦
የታደሰ ንግድ ፍቃድ
* ቫት ተመዝጋቢ
ታከስ ክሊራንስ
* በግዥ ባለስልጣን የምዝገባ ማስረጃ
* የታክስ ከፋይነት ምዝገባ ሠርተፍኬት
* በዘርፉ የአቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፍኬት ወረቀት
- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 30 (ሰላሳ) ቀናት
- የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ የባንክ ዋስትና መሆን ይኖርበታል
- ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር ዐi የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመከፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
- የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት 07/05/2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 9፡00 ሰዓት
- ጨረታው የሚከፈተው:- በዕለቱ 07/05/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት
-ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
ስበስጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡
አድራሻ፡- የኢትዮጵያ የከፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ (ዋና መስሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ)
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ
