የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ለአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ለእዩ ሁለተኛ ምዕራፍ ኘሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ | ኤሌክትሮኒክስ ግዥ አግባብ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የኤሌክትሮኒክስ ግዥ የግልጽ ጨረታ
ማስታወቂያ ቁጥር 171/18
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ለአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ለእዩ ሁለተኛ ምዕራፍ ኘሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ | ኤሌክትሮኒክስ ግዥ አግባብ ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የዕቃው/ ዓይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
|
1 |
ሃይ-ቴክ ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተር |
በቁጥር |
1 |
በመሆኑም በንግድ ሥራ ዘርፋ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የዘመኑን ግብር አጠናቀው ስለመክፈላቸውና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር የአቅራቢነት ምዝገባ እና የቫት ተመዝጋቢነትን ማስረጃ ያላቸዉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ60 ቀን የፀና መሆን ይኖርበታል
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋቸዉ 15,000 ማቅረብ አለባቸው
- የጨረታው የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ በ15ኛዉ ከቀኑ 11፡30 ድረስ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል በዲላ ከተማ ከሚገኘው ግብርና ቢሮ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ በመሙላት የጨረታ ቴክኒካልና ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናል አንድ ኮፒ የመጫረቻ ሰነድ በአንድ እናት ፖስታ ማድረግ አለበት።
- የጨረታዉ ሳጥን በ16ኛዉ ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ 4፡10 ሰዓት ተጫራቾች ተወካዮች በተገኙበት ይከፈታል።
- 16ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለዉ በሥራ ቀን ከላይ በተጠቀስዉ ሰዓት ላይ ጨረታዉ የሚከፈት ይሆናል።
- ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
- ሁለት ተወዳዳሪዎች ያቀረቡት ዋጋቸው እኩል በሚሆንበት ወቅት በዕጣ የሚለይ ይሆናል፡፡
- መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0461310134
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ
