ድርጅታችን አያት አክሲዮን ማህበር ለካሣንችስ ፒፒፒ ፕሮጀክት ለባህርዛፍ አጠና ባለ 6፣8፣10 እና 12 በራሱ ትራንስፖርትን አካቶ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
አያት አክሲዮን ማህበር
AYAT SHARE COMPANY
የአጠና ግዥ
የጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን አያት አክሲዮን ማህበር ለካሣንችስ ፒፒፒ ፕሮጀክት ለባህርዛፍ አጠና ባለ 6፣8፣10 እና 12 በራሱ ትራንስፖርትን አካቶ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም የአጠና የማቅረብ ፍላጎት እና ብቃት ያላቸዉ ድርጅቶች ከጥር 05 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጥር 14 ቀን 2018 ድረስ የምታቀርቡበትን ዋጋ በኤንቨሎፕ በማሸግ በአያት አክሲዮን ማህበር ዋና መስሪያ ቤት ሶስተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 311 ድረስ በአካል እንድታቀርቡ ተጋብዛቿል፡፡
በጨረታው ለመሳተፍ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለባቸው።
· የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለዉ
· የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ቫት ሰርተፍኬት ኮፒ ማቅረብ የሚችል
· የጨረታ ሰነዱን እስከ ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ከሠዓት 8፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይቻላል፡፡ ጨረታዉ በዚያኑ ቀን በ9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
· አክሲዮን ማህበሩ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታዉን የመሰረዝ መብት አለወ፡፡
አድራሻ፡ ሲኤሚሲ ሚካኤል መብራቱ ጋር አያት አክሲዮን ማህበር ዋና ቢሮ
ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ +251-115514699/+251-1164663445
