Tender Detail

Tender Details

  • Company የምዕራብ ወለጋ ዞን ማረሚያ ቤት
  • Address ግንቢ ምዕራብ ወለጋ ዞን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0577 71 01 93
  • Website
  • Deadline16 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2026-02-16 00:00:00
  • Categories Agriculture And Farming , Food And Beverage

የምዕራብ ወለጋ ዞን ማረሚያ ቤት በ2018 ዓ/ም ለታራሚዎች ምግብ ዝግጅት የሚውሉ ጥሬ ሰብሎችና የተለያዩ መጣፈጫዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር

 

የምዕራብ ወለጋ ዞን ማረሚያ ቤት 2018 / ለታራሚዎች ምግብ ዝግጅት የሚውሉ ጥሬ ሰብሎችና የተለያዩ መጣፈጫዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም የሚከተሉትን የጨረታ መስፈርት የሚያሟሉ እና በተወደደሪዎች መመሪያ መሠረት ራቾች ቀርበው እንድወዳደሩ ተጋብዘዋል፡፡

1.     ጥራት ያላቸውን የተጠየቁ ጥሬ ሰብሎች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው

2.     የተለያዩ መጣፌጫዎችን እና የዳቦ ዱቄት ማቅረብ የሚችሉና በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው

3.     ለምግብ ማብ ሆን ግንድላ ማጋዶ እን ማቅረብ የምችል፡፡

4.     ተወዳዳሪዎች የተጠየቁትን ናሙና ሙሉ በሙሉ ማቅረብ አለባቸው።

5.     2018 / ግብር አጠናቅቀው የከፈሉበትን ማስረጃ የሚያቀርቡና ለታክስ ከፋይነት (TIN) (TOT)

6.     ለጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 30,000.00 ብር ከኦርጅናል ማስረጃቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ

7.     ራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አስራ አምስት የስራ ቀናት ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር (100) በመክፋል የግዥ ፍል ከምዕራብ ወለጋ ዞን ማረሚያ ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡

8.     የመወዳደሪያ ሰነዱን በምዕራብ ወለጋ ዞን ማረሚያ ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

9.     ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዓይነቶች እንደዚሁም የድርጅቱን ስም በሚያቀርቡት ፖስታ ላይ በኦሪጂናሉና በኮፒው ላይ በግልጽ በመጻፍ በድርጅቱ ማህተም እና ፊርማ አስደግፈው ማቅረብ አለባቸው፡፡

10. የጨረታውን ሰነድዋናና ፎቶ ኮፒውን በተለያየ ኤንቬሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

11. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስራ ስድስተኛው የስራ ቀን ከቀኑ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ሆኖም የተወዳዳዎች አለመገኘት የጨረታውን መከፈት አያግድም፡፡

12. ራቾች በጨረታው አሸናፊ ሲሆኑ ዕቃዎቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እስከ ገዥው /ቤት ድረስ ማቅረብ አለባቸው

13. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር -0577710193 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

14. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፍል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የምዕራብ ወለጋ ዞን ማረሚያ ቤት

ግንቢ

Save Tender