Tender Detail

Tender Details

  • Company Awash Melkassa Chemical Factory (የአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ)
  • Address ከአዳማ ከተማ 15ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ ዋናው መ/ቤት ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 022 220 266
  • Websitehttps://cicamcf.com.et/
  • Deadline19 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-02-20 00:00:00
  • Categories Cctv Camera

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች ብዛታቸው 15 /አስራ አምስት/ የሚሆኑ CCTV Camera ለማስገጠም በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

ድጋሚ የጨረታ ቁጥር ኬኢኮአመኬፋ 004/2018

 

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች ብዛታቸው 15 /አስራ አምስት/ የሚሆኑ CCTV Camera ለማስገጠም በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም-

1.     በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ

2.     2018 . የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ የምስ ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ምዝገባ የምስ ወረቀትን ታክስ ሊራንስ፤ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገቡን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።

3.     ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት የስራ ቀናት አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ መርቲ ህንፃ ውስጥ ከአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ ቅርንጫፍ ቢሮ የማይመለስ ብር 300 /ሁለት መቶ/ በመከፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡

4.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋ 2% ያላነሰ በሲ.. (CPO) ቼክ ወይም በባንኮች የተረጋገጠ ጋራንቲ ደብዳቤ 90 ቀን ያላነሰ በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ አለባቸው

5.     ቴክኒካል አፈርና ፋይናንሺያል አፈር ኦሪጅናልና ኮፒ እያንዳንዳቸው ለየብቻ ታሽገው ኒካል አፈር፣ ፋይናንሺያል ኦፈር ተብሎ ተፅፎበት እስከ የካቲት 12 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 በፊት ከአዳማ ከተማ 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ ዋናው /ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው

6.     ጨረታው ዓርብ የካቲት 13 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ ቴክኒካል ፈሩ ብቻ በዕለቱ ዓርብ የካቲት 13 ቀን 2018 . 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ ዋናው /ቤት ይከፈታል፡፡

7.     ፋይናንሽያል ኦፈሩ ዓርብ የካቲት 20 ቀን 400 ሰአት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ ዋናው /ቤት ይከፈታል፡፡

8.     ድርጅቱ/ፋብሪካው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር 022 225 0266/022 225 0750

ሞባይል 0920935336/0987960770

 

በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የአዋሽ መልካሳ ኬሚካል ፋብሪካ

Save Tender