Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ውጤቶች ሽያጭና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ
  • Address ቃሊቲ ጉምሩክ ፊት ለፊት በኢግሥኮ-የግብርና ውጤቶች ሽያጭና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ 2ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116662390
  • Website
  • Deadline23 Mar 2026, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2026-03-23 00:00:00
  • Categories Agriculture And Farming

በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ውጤቶች ሽያጭና ሜካናይዜሸን አገልግሎት ዘርፍ በቦንጋ ቅርንጫፍ ተከማችቶ የሚገኘውን ሩዝ የምግብ እህል ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


የሩዝ የምግብ እህል ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ኢግስኮ-የግ//////ግጨ /04/2018

 

በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ውጤቶች ሽያጭና ሜካናይዜሸን አገልግሎት ዘርፍ በቦንጋ ቅርንጫፍ ተከማችቶ የሚገኘውን ሩዝ የምግብ እህል ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በዘርፉ የተሰማራችሁና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሁሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡

1.       በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክርነት ወረቀት፣ የንግድ ምዝገባ የምስክርነት ወረቀት፣ በጨረታ ለመሳተፍ የሚሰጥ የምስክርነት ወረቀት(ክሊራንስ) ኮፒ ማቅረብ የሚችል እና በመንግሥት ግዥ መመሪያ መሰረት በመንግሥት ግዥ አቅርቦት የተመዘገበ መሆን አለበት፡፡

2.       ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 2% ያላነሰ በባንክ የተመሰከረ CPO በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ውጤቶች ሽያጭና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ ስም ከሚያቀርቡት የጨረታ ሰነዶች ጋር በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ 30 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡

3.       ማንኛውም ተጫራች የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የሚጠይቀውን በሙሉ አሟልቶ ማቅረብ ይጠበቅበታል። የዕጣን ምርቶች ሽያጭ ተጫራቹ በሚሰጠው ዋጋ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይጨመራል፡፡

4.       ብቁ ተጫራቾች በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የተሟላ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (ብር አምስት መቶ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መክፈቻ ቀን ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት (ከሰኞ እስከ ሐሙስ፣ ከሰዓት በፊት 200-600 ከሰዓት በኋላ 700-10:30 እንዲሁም ዓርብ ከሰዓት በፊት 200-5:30 ከሰዓት በኋላ 730-10:30 ሰዓት በዘርፍ /ቤት ቃሊቲ ጉምሩከ ፊትለፊት በኢግሥኮ የግብርና ውጤቶች ሽያጭና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206 በመቅረብ መገዛት ይችላሉ፡፡

5.       ጨረታው መጋቢት 14 ቀን 2018 . ከሰዓት 800 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን መጋቢት 14 ቀን 2018 . ከሰዓት 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዘርሩ 1 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 110 ይከፈታል፡፡

6.       ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ በቀረበው ዝርዝር መሰረት መጫረት ይቻላል፡፡

7.       ማንኛውም ተጫራች በሌላ ተጫራቾ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፡፡

8.       ዘርፉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙስም ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አዲስ አበባ፡- 011470-84-75/0116 66-23-90

አዳማ፡- 022111-21-22/0221-11-31-56

 

በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ውጤቶች ሽያጭና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ

Save Tender