በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በኩል በወረዳው ወተራረሳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ያለውን ባህር ዛፍ፣ የተፈጥሮ ጽድ፣ የፈረንጅ ጽድ፣ የሀገር በቀል እንጨት፣ ድክርስ፣ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 017/2018
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በኩል በወረዳው ወተራረሳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ ያለውን ባህር ዛፍ፤ የተፈጥሮ ጽድ፤ የፈረንጅ ጽድ፤ የሀገር በቀል እንጨት፤ ድክርስ፤ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ስለሚፈልግ በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ እንዲወጣልን እንጠይቃለን፡፡
በዚሁ መሠረት፡-
· የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ የሆኑ
· ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ለ15 /አሥራ አምስት/ የሥራ ቀናት አየር ላይ የሚውል ይሆናል፡፡
· ተጫራቾች ዋጋ የተሞላበትን 1 ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ የጨረታ ሰነድና የጨረታ ማስከበሪያ (Cpo) 20,000 /ሐያ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና በፖስታ ለየብቻቸው በሰም በማሸግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
· ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ዛፎቹ በሚገኙበት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሄዶ በማየትና ለ15 የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300 /ሦስት መቶ ብር/ በማ/ወ/ግዥ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
· ይህ ጨረታ በ16ተኛው ቀን 4፡00 – 6፡00 ሰዓት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ሰነዳቸውን በሰም አሽገው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
· ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
· አሸናፊ ተጫራች የተጫረቱበትን ንብረት በ10 /አሥር/ ቀናት ውስጥ ማንሳት ይጠበቅባቸዋል፡፡
· ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው አለመገኘታቸው ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም፡፡
· የጨረታ አሸናፊው የጨረታ ውጤቱን ሲያውቅ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 10% cpo በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና ማሲያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
· ጨረታው የሚከፈትበት የሥራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተገለጸው ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡- አሰሪው መ/ቤት የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ሆነ በከፊልም የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት
