የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የቀረበውን የኤሌክትሮኒክስና የዶሮ መኖ የጓሮ አትክልት ዘር ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 343 /2018
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የቀረበውን የኤሌክትሮኒክስና የዶሮ መኖ የጓሮ አትክልት ዘር ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የዕቃው ዓይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የሚታሸግበት ሰዓት |
የሚከፈትበት ሰዓት |
መክፈቻ ቦታ |
|
1 |
ኮምፒውተር |
በቁጥር |
25 |
200,000 |
ሎት-1 |
በ16ኛው ቀን 3፡00 ሰዓት ታሽጎ 3:10 ይከፈታል፡፡ |
ዲላ መምህራን ኮሌጅ ግቢ ግብርና ቢሮ ግዥ ክፍል |
|
2 |
ፕሪንተር |
በቁጥር |
25 |
200,000 |
ሎት-2 |
በ16ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4:10 ይከፈታል፡፡ |
|
|
3 |
የዶሮ መኖ |
በኩንታል |
118 |
50,000 |
ሎት-3 |
በ16ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8:10 ይከፈታል፡፡ |
|
|
4 |
የተለያዩ አይነቶች የጓሮ አትክልት |
በኪሎ/ግ |
203 |
50,000 |
ሎት-4 |
በ16ኛው ቀን 9:00 ሰዓት ታሽጎ 9፡10 ይከፈታል፡፡ |
|
በመሆኑም በንግድ ሥራ ዘርፉ የታደሰ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸውና የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላቸውና የሚያቀርቡ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡ በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒአ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ያስያዙበትን ማቅረብ አለባቸው፡፡
ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው ተከታታይ 15ኛ ቀናት እስከ 11፡30 ሰዓት ድረስ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር ብቻ) በመከፈል በዲላ ከተማ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ ትትስ ግቢ ከሚገኘው የመ/ቤቱ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።
· ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ በመሙላት ይህ የጨረታ የቴክኒካልና ፋይናንሻል ኦርጅናልና አንድ ኮፒ የመጫረቻ ሰነዶችን በአንድ እናት ፖስታ በማዘጋጀት በ16 ኛው ቀን በቢሮው ግዥና ንብ/አስ/ዳይ/ ቢሮ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ እንዲሁም ተጫራቾች /ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብ/አስ/ዳይ/ ቢሮ ይከፈታል፡፡
· ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
· የጨረታው ሳጥን መክፈቻ በ16ኛው ቀን የመንግስት የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በቀጣይ ባለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል፡፡
· ቢሮው ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ መረጃ 0461310134 ይጠቀሙ።
ተጫራቾች ለሚጫረቱት ዕቃ አይነቶች የዶሮ መኖና የተለያዩ አይነቶች ጓሮ አትክልት ናሙና ማቅረብ አለባቸው።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ
