Tender Detail

Tender Details

  • Company Defense Construction Enterprise (የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ)
  • Address ወርቁ ሰፈር (ውሃ ልማት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መስጊዱ እካባቢ በሚገኘው የኢንተርፕራይዙ ግቢ) : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 11 17 51 51
  • Websitehttps://www.dce-et.com/
  • Deadline15 Apr 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-04-15 00:00:00
  • Categories Fiber And Ceramics Product , Construction Materials And Raw Materials , Ceramic Product And Ceramic Work

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል Supply porcaline floor tile እና skirting ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር DCE/BM/46/2026

 

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ ፕሮጀ አገልግሎት የሚውል Supply porcaline floor tile እና skirting ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

.

የዕቃው ዓይነት

ፕሮጀክት

የጨረታ ቁጥር

የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት

የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት

የጨረታ ማስከበሪያ በብር

1.

Supply porcelaine floor tile A skirting

ለጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ

DCE/BM/46/2026

ሚያዝያ 07/2018 ከጠዋቱ 415

ሚያዝያ 07/2018 ከጠዋቱ 430

100,000

 

ስለሆነም፡-

1.     ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት የተመዘገቡበትን ማስረጃ እና በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችላቸው ከግብር ሰብሳቢው ባለሥልጣን የተሰጠ የታደሰ ታከስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

2.     ተጫራቾች ከላይ በሰንጠረዡ በተገለፀው መሠረት የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ (Bid Bond) 120 ቀን ፀንቶ የሚቆይ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው እንደ ተጫራቹ ምርጫ በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ በባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) ወይም በባንክ የተሰጠ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የመድን ድርጅቶች ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም

3.     አንድ ተጫራች መወዳደር የሚችለው በአንድ ዓይነት ምርት (ብራንድ) ብቻ ነው፡፡ በአማራጭ የቀረበ ዋጋ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

4.     ተጫራቾች የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ትምህርት ቤት አጠገብ (ቃሊቲ ቶታል አዲሱ ስታዲየም ጀርባ) አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው /ቤት ግዥ ቡድን ቢሮ መግዛት ይችላሉ፡፡

5.     ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታ ሠነድ በተያያዘው ዝርዝር እና ብዛት መሠረት መሆን ይኖርበታል

6.     ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው

 

አድራሻ፡ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር: 0114-40-34-34

ማዞሪያ፡ 0114-42-22-70/71/72

ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ. 0114-40-04-71/0114-42-07-46

ድራሻ፡- ቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ኮማንደር ደራርቱ ትምህርት ቤት አጠገብ ( ቶታል አዲሱ ስታዲየም ጀርባ) እንገኛን፡፡

ድህረ ገፅ- www.dce.et.com

 

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

Save Tender