ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ የባህር ዛፍ /ምሰሶ/ በግልፅ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ዋ/ፈ/ኢ/ምግጨ/17/2018
ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ የባህር ዛፍ /ምሰሶ/ በግልፅ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የምሰሶ ቁመት |
የራስጌ (Top) ውፍረት (E |
የግርጌ (Bottom) ውፍረት (ዲያሜትር) |
ብዛት |
|
1 |
ምሰሶ ባለ 8 ሜትር |
13-15 ሳ/ሜ |
>20 ሳ/ሜ |
10,000 |
|
2 |
ምሰሶ ባለ 9 ሜትር |
14-16 ሳ/ሜ |
>23 ሳ/ሜ |
10,000 |
|
3 |
ምሰሶ ባለ 10 ሜትር |
15-17 ሳ/ሜ |
>24 ሳ/ሜ |
6,000 |
|
4 |
ምሰሶ ባለ 11 ሜትር |
16-18 ሳ/ሜ |
>25 ሳ/ሜ |
5,000 |
|
5 |
ምሰሶ ባለ 12 ሜትር |
18-20 4/ |
>27 ሳ/ሜ |
5,000 |
|
6 |
ወራጅ (የአጥር እንጨት ቁመት 8ሜ.ስፋት 8-10 |
8-10 ሳ.ሜ |
|
10,000 |
በመሆኑም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፤
· ተጫራቾች በዘርፉ መወዳደር የሚያስችል የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN no) እና ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
· ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ከጨረታ መወዳደሪያ ኦርጂናል ሰነድ ጋር በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (C.P.O) ዋንዛ ፈርኒ ሺንግ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ወይም Wanza Furnishing Industry Private Limited Company ስም ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤
· ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን ሰሚት ፔፕሲ ፋብሪካ በስተጀርባ በሚገኘው በድርጅቱ አንደኛ ፎቅ የግዥ መምሪያ ክፍል እና ሐዋሳ ሞቢል ሰፈር ህይወት ብርሃን ቸርች ወረድ ብሎ ዳሸን ባንክ አጠገብ በሚገኘው ዋንዛ ፈርኒሺንግስ ፋይናንስ ቢሮ ውስጥ በመቅ ረብ የማይመለስ 100 (አንድ መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፤
· ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የባህር ዛፍ /ምሰሶ አይነት በግልፅ ለይተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
· ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ እስከ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከታች በተገለፀው አድራሻ ጠዋት 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፤
· ጨረታው መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡30 ከታች በተገለፀው አድራሻና ቦታ ይከፈታል፤
· ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኛ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
· የጨረታ ሰነዱ የሚገኝበት አድራሻ፡ ዋናው መ/ቤት አዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክ/ከ ወረዳ 10 የቤት ቁጥር አዲስ ሰሚት ከፔፕሲ ፋብሪካ በስተጀርባ በሚገኘው የዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አንደኛ ፎቅ ግዥ መምሪያ ቢሮ እና ሐዋሳ ሞቢል ሰፈር ህይወት ብርሃን ቸርች ወረድ ብሎ ዳሽን ባንክ አጠገብ በሚገኘው ዋንዛ ፈርኒሺንግስ ፋይናንስ ቢሮ ፡
ስልክ ቁጥር 0911-926283
ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
