Tender Detail

Tender Details

  • Company በማ/ ኢ/ ክ/ መ/ ምስራቅ ጉራጌ ዞን የሶዶ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ቡኢ
  • Address ቡኢ ፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት : ኢትዮጵያ, Phone: 0468830128
  • Website
  • Deadline04 May 2026, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-05-04 00:00:00
  • Categories Pharmaceutical Products , Machinery , Construction Machinery And Vehicles

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የሶዶ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ለእንስሳት ዘርፍ አገልግሎት እና በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የከተማ ማዘጋጃ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የእንስሳት መድኃኒት፣ ሎት 2 ገረጋንቲ አቅርቦትና ሎደር ማሽን በሰዓት በግልጽ ጨረታ በዘርፉ ፈቃድ ባላቸው አካላቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 08/2018

 

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የሶዶ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ለወረዳው ግብርና /ቤት ለእንስሳት ዘርፍ አገልግሎት እና በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ የከተማ ማዘጋጃ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ አገልግሎት የሚውል ሎት 1 የእንስሳት መድኃኒትሎት 2 ገረጋንቲ አቅርቦትና ሎደር ማሽን በሰዓት በግልጽ ጨረታ በዘርፉ ፈቃድ ባላቸው አካላቶች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

1.     የዘመኑን ግብር የከፈለ፣ እና ስለመከፈሉ የገቢዎች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።

2.     ቲን ነምበር ያለው እና የቫት ተመዝጋቢ የሆነ

3.     የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው፣

4.     የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣

5.     ጨረታው የሚቆየው 05/08/2018. እስከ 26/08/2018 . ሲሆን ተጫራቾች ዋጋቸውን በፖስታ ፋይናንሻልና ቴክኒካል ለየብቻ በመሙላት //////ቤት ቢሮ / 8 በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።

6.     ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 26/08/2018 . ከረፋዱ 430 ሰዓት ታሽጎ 500 ሰዓት /////ቤት የግዢ ኬዝ ቲም ቢሮ / 8 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል።

7.     /ቤቱ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

8.     ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ CPO 15,000 /አስራ አምስት ሺህ/ ለእያንዳንዱ ሎት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።

9.     የጨረታ ማስከበሪያው ለተሸናፊ ድርጅት አሸናፋው ውል መግባቱ ከተረጋገጠ በኋላ ይመለስለታል።

10. አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱን ከተረጋገጠ እስከ ሶዶ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት በመቅረብ ውል መፈጸም ይኖርበታል።

11. አሸናፊው ድርጅት ከመስሪያ ቤቱ ጋር ውል ሲፈፅም በግዢ መመሪያ መሰረት የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅበታል።

12. አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች በፈረሙት ውልመሰረት አሸናፊ የሆኑባቸው መድኃኒቶችና እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ፋይናንስ /ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ አለባቸው።

13. ተጫራቾች የመድኃኒትና እቃዎች ዝርዝር የያዘ ሰነድ ሶዶ////ቤት ቢሮ ቁጥር 8 በመቅረብ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 300 /ሶስት መቶ/ በመክፈል ሰነድ መሰድ ይችላል።

 

ለበለጠ መረጃ፡- 0468830128

 

በማ/ / / / ምስራቅ ጉራጌ ዞን የሶዶ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

ቡኢ 

Save Tender