Tender Detail

Tender Details


የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ የኤሌክትሮኒክስ Lap top computer, LCD projector printer machine and voice recorder/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር-////-05/18

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ የኤሌክትሮኒክስ Lap top computer, LCD projector printer machine and voice recorder/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም

1.       በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው

2.       የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ

3.       በአቅራቢነት የተመዘገበ

4.       ከዘመኑ ግብርና ታከስ ነጻ የሆነ አቅራቢ የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከታርጫ ከተማ ከክልሉትምህርት ቢሮ ///አስ/ዳይሬክቶሬት የማይመለስ ብር 500/አምስት መቶ ብር/በኢ.. በቢሮው ሂሳብ ቁጥር 1000453714528 አስገብቶ በመግዛት መወዳደር ይችላል።

5.       ጨረታው ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 1130 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል።

6.       ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከታወቀ ባንከ .. ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብርማቅረብ አለባቸው።

7.       ተጫራቾች ለሚያቀርቡት እያንዳንዱ ዕቃ ግልጽ የሆነ ቴክኒካል መግለጫ ማቅረብ አለባቸው።

8.       ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ህጋዊ የንግድ ማስረጃና ቴክኒካል ፕሮፖዛል CPO ጨምሮ ለብቻ ዋናና ኮፒ እንዲሁም የዋጋ ፖስታ ዋናና ኮፒ ለብቻ በማድረግ ሁሉንም በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው።

9.       ጨረታው ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታታይ ቀናት 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ላይ ይዘጋል። እንዲሁም በዚሁ ዕለት ከቀኑ 830 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በክልሉ ትምህርት ቢሮ ///አስዳይሬክቶሬት ቢሮ ይከፈታል። ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል።

ቢሮው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልግዎ፡በስልክ ቁጥር 047 345 0715 መጠየቅ ይችላሉ።

 

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

Save Tender