Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
  • Address አዳማ ከተማ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline22 Jun 2026, 12:30 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price
  • opening date2026-06-22 12:30:00
  • Categories Sales, Disposals And Foreclosure

የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አክሲዮን መሸጥ ይፈልጋል


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በፍርድ ባለመብት፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በፍርድ ባለዕዳ እነ ሐወኒ አሸናፊ 2 ሰዎች መካከል ያለውን ክርክር አስመልክቶ፡- አዋሽ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ኃ/የተ/የግ/ማህበር አክሲዮ 3,808(ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ስምንት) የሆነ እና የአንዱ አክሲዮን ዋጋ 1,000 አንድ ሺህ ከሆነ ውስጥ የፍርድ ባለዕዳ ጠቅላላ የአክሲዮን ድርሻ 3,758(ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሀምሳ ስምንት) ጠቅላላ የአክሲዮኖቹ ዋጋ 3,758,000(ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሀምሳ ስምንት ሺህ) በሆነ መግዛት የሚፈልግ አካል በሲፒኦ የመነሻውን ግምት ብር 25% በማስያዝ ማህበሩ በሚገኝበት ቦታ ቀርበው ግልጽ በሆነ ጨረታ በቀን 15/10/2018 ሰዓት 3፡00 እስከ 6፡30 ማህበሩ በሚገኝበት ቦታ የጨረታ ኮሚቴ መግዛት የሚፈልጉትን ሰዎች አወዳድሮ የሚሸጥ መሆኑን እየገለጽን፣ መግዛት የሚፈልግ ቀርቦ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

1.     የጨረታው ማስታወቂያ አየር ላይ የሚቆየው ለተከታታይ ለ30 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እና በኦሮሚያ ከለቻ ጋዜጣ፣ በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግቢ ማስታወቂያ በሚለጠፍበት ቦታ እና በአዳማ ከተማ አስተዳደር ፊት ለፊት ተለጥፎ የሚቆይ ይሆናል።

2.     መግዛት የሚፈልግ ሰው/ድርጅት/ ግምት ዋጋ ብር 3,758,000(ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሀምሳ ስምንት ሺህ) የጨረታ መነሻ በሲፒኦ 25% አስይዞ መቅረብ አለበት።

 

የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

Save Tender