Tender Detail

Tender Details

  • Company የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት ጽ/ቤት
  • Address ባሌ ዞን ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 02224400023
  • Website
  • Deadline26 Jun 2026, 9:30 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-06-26 10:00:00
  • Categories Food And Beverage , Firewood

የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት በማረሚያ ቤቱ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ከሀምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ የሚቀርብ የምግብ እህሎች፣ ማጣፈጫ ቅመማ ቅመሞች እና የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር /// /06/2018

 

የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት በማረሚያ ቤቱ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች አገልግሎት የሚውሉ ከሀምሌ 01 ቀን 2018 . እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2019 . ድረስ የሚቀርብ የምግብ እህሎች፣ ማጣፈጫ ቅመማ ቅመሞች እና የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ስለዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን የጨረታ መስፈርቶች የሚያሟሉ የንግድ ድርጅቶች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ

1.     ተጫራቾች በሚወዳደሩበት ዘርፍ ለጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ እና የቴኒካል ኦሪጂናል ሰነድ (2018 . የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃዳቸውን (Trade license) የንግድ ምዝገባ ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የግብር ከፋይ መለያ (TIN) ሰርቲፊኬት፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ማስረጃ (Supplier list) ማቅረብ አለባቸው::

2.     ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት የስራ ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ) ብር በመክፈል ከባሌ ዞን ማረሚያ ቤት ከቢሮ ቁጥር 5 መግዛት ይችላሉ፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) የያዘ ሲፒኦ ብቻ እውቅና ካለው ባን በማቅረብ መወዳደር አለባቸው፡፡

4.     ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት የስራ ቀን ጀምሮ የሚጫረቱባቸውን ሰነዶች በመግዛት ኦሪጂናል ፋይናንሺያል (ዋጋ የተሞላባት) ሰነድ ፋይናንሺያል ኮፒ ሰነድ እንዲሁም ቴክኒካል ኦሪጂናል ሰነድ ሶስቱንም ሰነድ በተለያዩ ፖስታዎች አሽገው ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታው ሳጥን እስከሚታሸግበት ዕለት እና ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ

5.     እያንዳንዱ ሰነድ እና የታሸገ ፖስታ ላይ የድርጅቱ ኃላፊ ፊርማ እና ማህተም መኖር አለበት፡፡

6.     ጨረታው በማስታወቂያ ከወጣበት 16ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ዕለቱ በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ጨረታው ይከፈታል።

7.     በጥቃቅን እና አነስተኛ ጥቃቅን ንግድ ተደራጅተው የበሰለ ምግብ ለማቅረብ የሚቀርቡ ማህበራት ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡

8.     ተጫራቾች ማሸነፋቸው በደብዳቤ ከተገለፀላቸው 5 ቀን በኋላ 6 ኛው ቀን ጀምሮ 5 የስራ ቀናት ውስጥ በመ/ቤቱ ቀርበው ውል መፈራረም አለባቸው፡፡

ማረሚያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 02224400023/0932311224 ደውለው ይጠይቁ፡፡

 

የባሌ ዞን ማረሚያ ቤት

Save Tender