Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ ገ/ጽ/ቤት
  • Address ኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ, Phone: 0472260145
  • Website
  • Deadline03 Jul 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2026-07-03 00:00:00
  • Categories Office Equipment

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለ2018 ዓ ም የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ፤- • አንድ ቦታ አገልግሎት መስጫ (መሶብ ) • የተለያዩ የቢሮ እቃዎች • የቢሮ መጋረጃዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች እና ግዴታዎችን የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችለ መሆኑን እንገልፃለን።


 

                                                      ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

ሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ //ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች 2018 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ፤-

  • አንድ ቦታ አገልግሎት መስጫ (መሶብ )
  • የተለያዩ የቢሮ እቃዎች
  • የቢሮ መጋረጃዎች

ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች እና ግዴታዎችን የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችለ መሆኑን እንገልፃለን።

 የተጫራቾች መስፈርት /ግዴታዎች

  1. ጥራት ያላቸውን እቃዎች ማቅረብ የሚችሉ እና በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. በመንግስት ጨረታዎች መሳተፍ የሚያሥችል የምዝገባ ምስከር ወረቀት አግባብ ካለው ሕጋዊ አካል ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3.  የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የግዢ ደንብ እና መመሪያ የሚያከብር::
  4. 2017 . ግብር የከፈሉ እና 2018 . የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና ንግድ ምዝገባ ፍቃድ ያላቸው። 2017. ግብር ያልከፈሉ እና 2018 ንግድ ፈቃዳቸውን ካላደሱ ከሆነ ከገ/ቤት ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው።
  5. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፡፡
  6. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል እና የመጨረሻዉን ወር የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ያወራረደበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  7. የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ ለእያንዳንዳቸው 50,000 (ሀምሳ ብር) በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ የሚችል  
  8. የጨረታው ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ ብር 1000 (አንድ ብር) በመክፈል ከማ///// በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን ቤት መግዛት የሚችል።
  9. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የጨረታ ሰነዱን ገዝቶ ማስገባት ይቻላል፡፡
  10. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒውን ለየብቻው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ሙሉ አድራሻቸውን እና የድርጅቱን ስም በመጥቀስ 17/9/2018 . 400 ሰአት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል። በማስታወቂያ የተነገረ የመክፈቻ ቀን የእረፍት ወይም በአል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል።
  11. ጨረታው በተባለበት ቀን እና ሰአት ገብቶ ካለቀ በኋላ 4:00 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 430 ሰዓት በማ/ወረዳ //ቤት ይከፈታል።
  12. አሸናፊ ተጫራቾች ከጽ/ቤቱ ጋር ውል መፈራረም የሚችሉ እና የዉል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዋጋ 10% በቼክ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት።
  13. አሸናፊው የተገዙ እቃዎችን ለማና ወረዳ //ቤት ንብረት ከፍል ሙሉ በሙሉ በራሱ ወጪ ማቅረብ ይኖርበታል።
  14. የጨረታ ሳጥን ከታሸገ በኋላ የሚመጡ ሰነዶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡
  15. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ እና የማይነበቡ ነገር ሊኖር አይገባም
  16. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የሚጨምር ወይም የማይጨምር መሆኑ በግልጽ ተለይቶ ሊቀመጥ ይገባል።
  17. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ተጨማሪ መረጃ 0472260016/ 0472260145 ይደውሉ።

                                                              ሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ //ቤት

Save Tender