Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Cleaning Management Agency (የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ)
  • Address ፒያሳ በተለምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ የሚጠራው ቀበሌ 15 ኢትዮ ሴራሚክስ ጎን ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ፊት ለፊት ቢቲ ታዎር (ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር) ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 251-011-275-00-02
  • Websitehttps://aacma.gov.et/
  • Deadline17 Jul 2026, 10:00 AM
  • magazineAdiss zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-07-17 10:30:00
  • Categories Machinery

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2019ዓ.ም በጀት ዓመት ለረጳ. የአዲስ አበባ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ (ላንድ ፊል) ቆሻሻን የማስወገድ ተግባር ለመከናወን የሚወል ዶዘር እና ኤክስካቫተር ማሽኖች በዘርፉ ከተሳማሩ አካላት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር 001-19/2018 .

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ 2019. በጀት ዓመት ለረጳ. የአዲስ አበባ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ (ላንድ ፊል) ቆሻሻን የማስወገድ ተግባር ለመከናወን የሚወል ዶዘር እና ኤክስካቫተር ማሽኖች በዘርፉ ከተሳማሩ አካላት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

አገልግልት የዕቃው ዓይነት

የሚፈለገው ማሸን ብዛት

 

የጨረታ ሰነድ ዋጋ

 

የጨረታ ማስከበሪያ

 

ምድብ 1

 

-ዶዞር ማሽን ኪራይ፡- አፕሬተር፣ነዳጅ፣ቅባትና ከማሽኑ አሠራር ጋር ተያያዥነት ያላቸው እና ሌሎች ጨምሮ
-ፈረስ ጉልበቱ 305 (Horse power) እና ከዚያ በላይ
-
ስሪት ዘመኑ 2018 . እና ከዚያ በላይ የሆነ
-
ዶዞሩ አንደር ከሬጅ /Undercarriage type elevated undercarriage orientation) የሆነ:

-
ሙሉ የቴከኒካል ብቃት ያለው፣ከማንኛውም የመካኒካል የኤከትሪከ ወይም ሃይድሮሊክ እንዲሁም እንደር ከሬጅ ከፍሎች ከብልሽት ነፃ የሆነ፡፡

 

2

300.00 ብር

280,000.00 (ሁለት መቶ ሰማኒያ ሺህ ብር)በሲፒኦ

 

ምድብ 2

 

- ኤክስካቫተር ማሽን ኪራይ፡-አፕሬተር፣ነዳጅ፣ቅባትና ከማሰኑ አሠራር ጋር ተያያዥነት ያላቸው እና ሌሎች
-
ፈረስ ጉልበቱ 250 HP (Horse) እና ከዚያ በላይ የሆነ

-
ስሪት ዘመኑ 2018 . እና ከዚያ በላይ የሆነ፡፡

-
ሙሉ የቴከኒካል ብቃት ያለው ከማንኛውም የመካኒካል የኤከትሪከ ወይም ሃይድሮሊክ እንዲሁም አንደር ከሬጅ ከፍሎች ከብልሽት ነፃ የሆነ፡፡

 

3

300.00 ብር

220,000.00 (ሁልት መቶ ሃያ ሽህ ብር) በሲፒኦ

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምተፈልጉ ተጫራቾች -

1.
ተጫራቾች ሟሟላት የሚገባቸው: የማሽኑ ባለቤት ከሆኑ፡ በግልጽ የሚታይ ሊብሬ (libre) እና የታዳሰ ሶስተኛ ወገን (Third party) ኢንሽራንስ ሰነደ ቅጂ ማቅረብ ይኖርባችዋል፡፡
2.
ማሽኑ በኪራይ በሊዝ ወይም በሌላ ህጋዊ መንገድ ያገኙ ከሆነ፣ ከሚመለከተው የህግ አካል የተረጋገጠ ህጋዊ ማስረጃ ማቀረብ ይኖርባችዋል፡፡
3.
የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ ፣የንግድ ምስከር ወረቀት ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ምዝገባ ምስከር ወረቀት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲንከእዳ ነፃ መሆናቸውን ከሊራንስ እና በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ሰለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
4.
አሸናፊ ተጫራች የውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ዋጋውን 10% (አስር በመቶ) በግዥ አፈፃፀም መመሪያ መሠረት ማስያዝ የሚችል
5.
ተጨራቾች የጨረታ ሰነዱን ከፋይናንስ ዳይሬከቶሬት 9 ፎቅ በግንባር በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ በመግዛት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባችዋል፡፡
6.
ተጨራቾች ለጨረታው የሚያቀርቡት ሰነድ ፋይናንሻል እና ቴከኒካል ለየብቻው ለይተው በፖስታ አሽገው ስም እና አድራሻ በግልፅ በመፃፍ ለዚሁ ለተዘጋጀው ሰጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

7. ጨረታው የሚከፈተበት ቀን፡ ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ 10 የስራ ቀናት ከቆየ በኋላ በ11ኛ የስራ ቀን ከጠዋ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 ሰዓት ተጨራቶች ወይም ህገዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመንግስት ግዥ ዳይሬክቶሬት 10 ፎቅ ይከፈታል፡፡ነገር ግን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ህዝባዊ በዓል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ ሌላ ማስታወቂያ ማው ውጣት ሳያስፈልግ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ የሚከፈት ይሆናል፡፡

8.
ኤጀንሲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ ታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በከንቱ ተብሎ የሚጠራው ቀበሌ 15 ኢትዮ የኤጀንሲው አድራሻ- ፒያሳ በተለምዶ እሪ ሴራሚከስ ጎን ማዕከራዊ ስታቲስቲከስ ኤጀንሲ ፊት ለፊት ነው፡፡ ለፊት ቢቲ ታዎር (ዮናታን ቢቲ ፈርኒቸር)

ስልክ ቁጥር - 251-011-275- 0002


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ

Save Tender