ቲናው ቢዝነስ አ/ማ ሲገለገልባቸው የነበሩና ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
ያገለገሉ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ
ቲናው ቢዝነስ አ/ማ ሲገለገልባቸው የነበሩና ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
|
|
የተሸከርካሪው አይነት |
የተሰራበት ሃገርና ዘመን |
የተሸከርካሪ ሞዴል |
የነዳጅ አይነት |
ሰሌዳ ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
ንብሩተ የሚገኝበት አድራሻ |
|
1 |
ኪያ |
ኮርያ 2017 |
IHs4k3625 |
ቤንዚን |
አአ 03 A50476
|
2,000,000 |
በዋናው መ/ቤት መኪና ማቆሚያ |
|
|
አውቶሞቢል |
||||||
|
2 |
ኪያ |
ኮርያ 2017 |
IHs4k3625 |
ቤንዚን |
አአ 03 A50477
|
2,000,000 |
በዋናው መ/ቤት መኪና ማቆሚያ |
|
|
አውቶሞቢል |
||||||
|
3 |
ኪያ |
ኮርያ 2017 |
IHs4k3625 |
ቤንዚን |
አአ 03 A51202 |
2,000,000 |
በዋናው መ/ቤት መኪና ማቆሚያ |
|
|
አውቶሞቢል |
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ መኪል በሚጫረትበት ወቅት የእያንዳንዱን ተሸከርካሪ መነሻ ዋጋ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል::
2. ጨረታው ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም 3:30 ሰዓት ጀምሮ በድርጅቱ ዋና ጽ/ቤት ይካሄዳል::
3. በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የድርጅቱ ዋና ጽ/ቤት ከሚገኝበት ሕንጻ ስር በሚገኘው መኪና ማቆሚያ ውስጥ የተሸከርካሪዎቹን ሁኔታ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 እስከ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዘወትር በሥራ ሰዓት መመልከት ይችላሉ::
4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ አሸናፊው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ በመክፈል ተሽከርካሪዎችን መረከብ ይኖርበታል:: በተጠቀሱት ቀናት ቀሪውን ክፍያ አጠናቅቆ ከፍሎ ተሽከርካሪውን ባይረከብ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ጨረታው በድጋሚ ይካሄዳል::
5. የሥም ማዞርያ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል::
6. ንብረቶቹ በገዢው ወይም በገዢዎች ስም እንዲዞር ድርጅቱ ለሚመለከተው የመንግሥት አካል ደብዳቤ ይጽፋል::
7. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ተጨማሪ መረጃ
አድራሻ ፡- ከብስራተ ገብርኤል ወረድ ብሎ ሳም ቪዥን ያለበት ሳን ሕንጻ አምስተኛ ፎቅ ወይም በስልክ ቁጥር 0974318003 ወይም 0907456025 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::
ቲናው ቢዝነስ አክሲዮን ማኅበር
