አዲስ የተቀናጀ የልማት ድርጅት በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ በትምህርት፣ በጤና፣ በወጣት ልማት ዘርፍና በችግረኛ ቤተሰብ የገቢ ማስገኛ ሥራ ላይ በመሰማራት ከተለያዩ መንግሥታዊ ሴክተር መ/ቤቶችና ከኅብረተሰቡ ጋር በመተባባር በርካታ የልማት ሥራዎችን በመሥራት ላይ የሚገኝ አገር በቀል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት ነው።
Auction for the Sale of Used Items
The International Organization for Migration (IOM) Office in Ethiopia invites all eligible bidders to participate on a competitive bidding for the sale of used items.
ዘመን ባንክ አ.ማ. ልዩ ልዩ ያገለገሉ ንብረቶችን (የቢሮ ፈርኒቸሮችን) ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
ቲናው ቢዝነስ አ/ማ ሲገለገልባቸው የነበሩና ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
ኮርዳይድ ኢትዮጵያ ያገለገሉ ጎማዎችንና ባትሪዎችን “ባሉበት ሁኔታ” ለመግዛት ፍላጎት ያላቸውና ብቁ ተጫራቾች በታሽገ ፖስታ የዋጋ ማቅረቢያቸውን እንዲያቀርቡ ይጋበዛል፡፡
ብርሃንና ሠላም ማተሚያ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ፀደይ ባንክ አክሲዮን ማህበር ያገለገሉ የተለያዩ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
በደ/ኢ/ከ/መ/ የኮንሶ ዞን የካራት ከተማ አስተዳደር ካራት ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶች በጨረታ በሽያጭ ለማስወገድ ይፈልጋል።
ዳሽን ባንክ አ.ማ በባንኩ የሚገኙ ያገለገሉ ቋሚ እቃዎችን ባለብት ሁኔታና ቦታ ለሶስተኛ ዙር በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
ሕብረት ባንክ አ.ማ ይጠቀምባቸው የነበሩ ከዚህ በታች የተገለፁትን ብዛታቸው 11 (አስራ አንድ) የተለያዩ ዓይነት ተሽከርካሪዎች እና 2 (ሁለት) ሞተር ሳይክሎችን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
አክስዮን ማህበራችን መድን ፋና ትራንስፖርት ሎጂስቲክስና ንግድ አ.ማ የተለያዩ ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ቁርጥራጭ ብረቶች፣ ጎማዎች፣ የተቃጠለ ዘይትና ጀሪካን በጨረታ በማወዳደር ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ መሸጥ ይፈልጋል::
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ ብዛት ያላቸው ተሸከርካሪ መለዋወጫዎች፣ ተሽከርካሪ እና ያገለገሉ ሞተርሳይክሎችን በሐራጅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ ብዛት ያላቸው አዳዲስ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ ፣ ኮስሞቲክስ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፣ ሸቀጣሸቀጥ (ልዩ ልዩ እቃዎች)፣ ምግብ ነክ፣ ኮንስትራክሽን እቃዎች (የቧንቧ እቃዎች)፤ ተሽከርካሪ መለዋወጫ (የመኪና ጎማዎች እና ቸርኬ) እና ያገለገሉ ሞተር ሳይክሎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈል
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያገለገሉ የተለያዩ ዓይነት የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የተለያየ አይነት ያገለገለ የቢሮ እቃዎች፣ ቁርጥራጭ እንጨቶች፣ የተለያዩ ዓይነት ያገለገሉ የመኪና እና የሞተር ሳይክል ጎማዎች፣ የተለያዩ አይነት ቶነሮች፣ ያገለገሉ የመኪና ባትሪ፣ የተለያዩ ጀሪካኖች፣ ለስላሳ መጠጦች፣ ቬንትሌተሮች እና ያገለገሉ በሮች፣ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈል
ድርጅታችን በላይነህ ክንዴ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ በተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክት ሳይቶች የሚገኙ የተለያዩ ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶችን፣ እንጨት እና ግንባታ ተረፈ ምርቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
በደ/ኢ/ክ/መንግስት የግብርና ቢሮ የወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ በ2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የማይሰጡ ዕቃዎችን የንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ ከለዩት ዕቃዎች ውስጥ አንዱ የኤሌክትሪክ ኬብል ሲሆን እንዲወገድ ባቀረቡት መሠረት በግልጽ ሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት አዲስ አበባ ክላስተር ያገለገሉ ልዩ ልዩ ንብረቶችን እና አገልግሎት የማይሰጡ አዳዲስ የኮፒውተር ቀለሞች ባሉበት ሁኔታና ቦታ ለጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ልዩ ልዩ ያገለገሉ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡