Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ የጤና መድን አገልግሎት አዲስ አበባ ክላስተር ጽ/ቤት
  • Address ባልቻ ሆስፒታል አጠገብ ደማ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 805 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0921127523
  • Website
  • Deadline30 Jun 2026, 10:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price50.00
  • opening date2026-06-30 10:15:00
  • Categories Computer Laptop And Accessories , Used Items

የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት አዲስ አበባ ክላስተር ያገለገሉ ልዩ ልዩ ንብረቶችን እና አገልግሎት የማይሰጡ አዳዲስ የኮፒውተር ቀለሞች ባሉበት ሁኔታና ቦታ ለጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


ያገ ልዩ ልዩ ንብረቶች ሽያጭ የጨረታ

ማስታወቂያ ቁጥር (/02/10/7621/18)

 

የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት አዲስ አበ ላስተር ያገለገሉ ልዩ ልዩ ንብረቶችን እና አገልግሎት የማይሰጡ አዳዲስ የኮፒውተር ቀለሞች ባሉበት ሁኔታና ቦታ ለጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተጫራ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡

1.     በጨረታው የሚወዳደሩት ተጫራቶች ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያላቸው ሆኖ ሠነድ ለመግዛት ሲመጡ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ ወይም መታወቂያ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2.     የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት አዲስ አበባ ከለላስተር፣ ስቶር ውስጥ በሚገኘው በመምጣት የንብረቶችን ዝርዝር መረጃ የያዘ ተጫራቾች መመሪያ እና የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ።

3.     ተጫራ ሰነድ ገዝተው ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት ከጠዋቱ 300 እስከ 1000 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ለልዩ ልዩ ንብረቶችን ከላይ በተጠቀሰው /ቤት በመሄድ መመልከት ይችላሉ፡፡

4.     ተጫራቾች የሚገዙትን ያገለገሉ ልዩ ልዩ ንብረቶችን የጨረታ መነሻ ዋጋ 10 በመቶ (10%) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝ በታሽ ኤንቨሎፕ በማድረግ የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት አዲስ አበባ ክላስተር ጠቅላላ አገልግሎት ባልቻ ሆስፒታል አጠገብ ደማ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 805 ለዚህ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5.     የጨረታው መገምገሚያ መስፈርት ዋጋና የተሟላ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ሲፒኦ) እንዲሁም በሰነዱ የተገለጹትን አሟልቶ መገኘት ነው፣

6.     ያገለገሉ ልዩ ልዩ ንብረቶችን የመነሻ ዋጋ 10 (10%) ያልያስያዘ እና በሠነዱ የተቀመጡ ሌሎች ነጥቦችን ያላሟላ ተጫራቾች ከጨረታ ውድቅ ይደረጋል፡፡

7.     የሚዘጋጀው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከአዲስ አበባ ከተማ ውጭ ከሆነ ከኢትዮጵያ ንግድ ባን ቅርንጫፎች ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡

8.     የጨረታ ሳጥኑ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን 415 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት ጠቅላላ አገልግሎት ፍል ይከፈታል፡፡ ሆኖም የመፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓላት ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡ እንዲሁም ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ ቢቀር የጨረታውን መከፈት ያስተጓጉልም፡፡

9.     በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች አሸናፊነታቸውን በተገለፀላቸው 7 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዋጋ በሙሉ መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ሙሉ ፍያውን በተጠቀሰው ገደብ መክፈል ይኖርባቸዋል፡ ሆኖም ሙሉ ፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ገደብ ክፈ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ለመግስት ገቢ ይደረጋል፡፡

10. ገልግሎቱ ባወጣው ጨረታ ሰነድ በስሙ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከተገኘ ከውድድር ውድቅ ይደረጋል፡፡

11. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 0921127523/0922934313 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል

12. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ገንዘብ አጠቃለው በመፈል ንብረቶቹን 10 ቀናት ውስጥ የማንሳት ግዴታ አለበቸው

13. አገልግሎት ጨረታውን ለመቀበል ወይም ላለመቀበል የሚችል ሲሆን በማኛውም ጊዜ ጨረታውን ለመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የኢትዮጵያ የጤና መድን አገልግሎት

አዲስ አበባ ክላስተር /ቤት

 

Save Tender