የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር የሰብአዊ አገልግሎቶች አቅም ግንባታ ማዕከል/ማሰልጠኛ ተቋም የምግብ ግብአቶችን፣ የጽሕፈት መሣሪያዎችን እና የጽዳት እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀድያ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሆሳዕና ከተማ አስተዳደርበሚገኘው የባህር ዛፍ ደን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያገለገሉ የተለያዩ ዓይነት የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የተለያየ አይነት ያገለገለ የቢሮ እቃዎች፣ ቁርጥራጭ እንጨቶች፣ የተለያዩ ዓይነት ያገለገሉ የመኪና እና የሞተር ሳይክል ጎማዎች፣ የተለያዩ አይነት ቶነሮች፣ ያገለገሉ የመኪና ባትሪ፣ የተለያዩ ጀሪካኖች፣ ለስላሳ መጠጦች፣ ቬንትሌተሮች እና ያገለገሉ በሮች፣ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈል
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) hereby invites sealed bids from eligible and qualified bidders for the supply of the items or services listed below.
The Ethiopian Red Cross Society Amhara Regional Branch North Shoa Zonal Branch office invites eligible and qualified contractors of category of GC-5, BC-5, and above with valid trade license, registration certificate for the works (Building Maintenance Wo
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) hereby invites interested bidders for the supply of the following
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) invites eligible consulting firms ("Consultants") to indicate their interest in providing the Services.
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለብዙኃን ቅስቀሳ አገልግሎት የሚውል ሞንታርቮና ሜጋፎን ስፒከር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የዳይጄስቲቭ ብስኩት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሲሲቲቪ ካሜራ በዋና ቅርንጫፍ ፅ/ቤት፣ በዞን ቢሮዎች እንዲሁም በፋርማሲዎች ላይ ማስተከል ይፈልጋል።
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስልጤ ዞን ቅ/ጽ/ቤት፤ በስልጢ ወረዳ አሹቴ ቀበሌ እና በምስራቅ ስልጢ ወረዳ ገርቢ በር ላይ፤ በጎርፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች ለመጠለያ ግንባታ የሚውሉ ማቴሪያሎች/ዕቃዎችን (የሊሾ አሸዋ፣ ፍልጥ፣ ቋሚ፣ ማገሮች፣ ክፈፍ፣ ውሃ፣ የጤፍ ጭድ፣ አፈር፣ ኮረት ድንጋይ፣ ሞራሌ 8 ቁጥር ሚስማር ወ.ዘ.ተ የመሳሰሉትን) የቤቶችን የወለል ስራ ወይም ሊሾ የጉልበት ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) invites sealed bid from eligible, qualified bidders for the following Services.
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Invites sealed bid from eligible qualified bidders for Supply of the following Items.
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) invites sealed bid from eligible, qualified bidders for the following different items.
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር የሰብአዊ አገልግሎቶች አቅም ግንባታ ማዕከል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሥራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፅህፈት መሳሪዎችና የፅዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር