Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Red Cross Society (የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 5 180175
  • Websitehttps://redcrosseth.org/blog/2022/07/29/19/
  • Deadline06 Oct 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price600.00
  • opening date2025-10-06 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Merchandise , Sanitary Ware

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ቤት

የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ግዢ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ቤት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

. ሎት-1 የምግብ ቁሳቁስ (0.6 ሊተር የታሸገ ውሃ፣ ዳይጄስቲቭ ብስኩት እና የህፃናት ወተት)

. ሎት-2 ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች (የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ/Sanitary Pad)

በመሆኑም በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈለጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

  1. በዘርፉ የተሰማሩ የዘመኑ የመንግስት ግብር የከፈሉ ወይም 2017 . ንግድ ፍቃድ ያደሱ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ እና የግብር መለያ ርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  2. አንዱ ተጫራች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ መጫረት ከጨረታ የሚያሳግድ ይሆናል
  3. ተጫራ ከጨረታው የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድቦንድ ለሚጫረትበት ጠቅላላ ዋጋ ሁለት በመቶ (2%) CPO ወይም ባንክጋራንቲ አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር መሆኑን ወይም አለመሆኑን መግለፅ ይኖርባቸዋል
  5. ተጫራች ጨረታውን በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስራ አምስት (15) የስራ ቀናት ውስጥ ጨረታ ሰነዱን በጉርድ ሾላ ሳሊተ ምህረት /ክያን ፊት ለፊት ድራር ሞል አጠገብ ከሚገኘው ከኢትዮጽያ ቀይ መስቀል ማኅበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ቤት በመገኘት የጨረታ ዝርዝር መረጃ የያዘውን የጨረታ ሰነድ በብር (600) ብር (ስድስት መቶ ብር) በመግዛት የጨረታ ነዳችሁን እስከ ሰኞ መስከረም 26/ 2018 . ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ስጥ ማስገባት አለባቸው
  6. ተጫራች ጨረታውን አሸንፎ ባቀረበ ሰነድ መስረት እቃዎቹን ሳያቀርብ ቢቀር ያስያዘ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ድርጅቱ ገቢ ያደርጋል ወይም ተመላሽ አይሆንም
  7. ጨረታ ሰነዶችና ከጨረታ ጋር ተያያዥ የሆኑ ሰነዶች ማለትም ቴክኒካል ዋናውና ኮፒ እና ፋይናንሻል ዋናውና ኮፒ ዶክመንት በፖስታ በማሸግ ከጨረታ መዝጊያ ዓት በፊት ለዚህ በተዘጋጃ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ገባት አለበት
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቧቸው ቁሳቁሶች የአገልግሎት ጊዚያቸው አንድ አመትና ከዚያ በላይ መሆን ያለበት ሲሆን ለዚህም ለሚያቀርቧቸው ቁሳቁሶች ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  9. ቅርንጫፍ /ቤቱ ተጫራጮች የሚያቀርቡትን ዋጋ ሳይቀይሩ በትእዛዙ መጠን እስከ 25 በመቶ የመጨመር ወይም የመቀነስ መብት አለው
  10. ጨረታው ሰኞ መስከረም 26/2018 . 800 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 830 በጉርድ ሾላ በሚገኘዉ ሳሊተ ምህረት /ክያን ፊት ፊት ለፊት ድራር ሞል አጠገብ በሚገኘዉ የማህበሩ መሰብሰቢያ አደራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወክሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል
  11. አሸናፊው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ መሆኑ ከተገለፀለት ወይም የጨረታ ውጤት ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ምግብ ነክ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችን 7 ቀን ባልበለጠ ጊዜ ወይም በውሉ መሰረት ማቅረብ ይኖርበታል
  12. ተጫራቾች ያሸነፉትን ምግብ ነክ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶችን በድርጅቱ ቅርንጫፍ /ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል
  13. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ተጫራቾች ስለጨረታ ተጨማሪ ማብራሪያ ሲፈልጉ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ስልክ በመደወል ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር

አዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ቤት

ስልክ ቁጥር: 011-515-06-08

ፖስታ ሳጥን ቁጥር: 41076

 

 

Save Tender